በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ስር የሚገኘው ፊዚክስ ት/ት ክፍል ከዚህ በፊት በጎንደርና አካባቢው ለሚገኙ ት/ቤቶች ለተግባርና ለሙከራ ትምህርት ግልጋሎት የሚውሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን በድጋፍ መልክ ማበርከቱንና የዘርፉ መምህራንም እንዴት መጠቀም እንዳለባቸው የተለያዩ ስልጠናዎችን መስጠቱ ይታወሳል፡፡ በተመሳሳይ ትምህርት ክፍሉ ለዩኒቨርሲቲው …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል አዘጋጅነት “ውጤታማ የአሰለጣጠን ዘዴ” በሚል ርዕስ ዛሬ ማለትም መጋቢት 21/2013 ዓ.ም የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠና በአፄ ቴወድሮስ ግቢ T12 አዳራሽ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ስልጠናውም ለ6 ቀናት የሚቆይ ሲሆን የሚሰጠውም በጎንደር ዙሪያ በተመረጡ 6 ወረዳዎች ማለትም …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስነ-አእምሮ ትምህርት ክፍል መምህራንና የጤና ባለሙያዎች በጯሂት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የአዕምሮ ህሙማንና አረጋውያን ምንዱባን ማህበር ውስጥ ለሚገኙ የጤና መድህን ለተሟላላቸው 35 የአእምሮ ህሙማን መጋቢት 18/2013ዓ/ም ከቦታው ድረስ በመገኘት የበጎ ፈቃድ የአዕምሮ ህክምና እርዳታ …
በኢትዮጵያ የእንስሳት ሀኪሞች ማህበር አዘጋጅነት በአማራ ክልል በእንስሳት ህክምና ሙያ አዲስ የተመረቁ/ ስራ ፈላጊ ወጣቶች/፣ በመንግስት እንዲሁም በግል ፋርማሲ ወይም ክሊኒክ ስራ ላይ የተሰማሩ የእንስሳት ሀኪሞች መጋቢት 20/2013 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ጉብኝት አካሄዱ፡፡ የልምድ ልውውጡ Health …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ህክምናና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራን በወገራና በአርጫሆ ወረዳዎች በከብት ማድለብ ስራ ላይ ለተሰማሩ ሴቶችና ወጣቶች በስራ ፈጠራ፣ በንግድ ስራ አመራር እንዲሁም በእሴት ሰንሰለት ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በመሰጠት ላይ ነው፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈተቱት የኮሌጁ የማህበረሰብ አገልግሎት አስተባባሪ ዶ/ር …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኮቪድ 19 ክትባት ዛሬ ማለትም መጋቢት 20/2013 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል መሰጠት ጀመረ፡፡ በዚህ የመጀመሪያው ዙር የክትባት አሰጣጥ የተከተቡት የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ የሆስፒታሉ ሰራተኞች ናቸው፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን፣ በኮቪድ-19 ምክንያት ብዙ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ የባህልና ኪነጥበብ ማዕከል አዘጋጅነት “የዓባይ ውኃ ጉዳይ” በሚል መፅሐፍ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ውይይቱን በንግግር የከፈቱት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል አስተባባሪ ዶ/ር ኤፍሬም ጥሩነህ እንደገለጹት የአባይ ውኃ ከፍተኛ ሀገራዊ ጉዳይ በመሆኑ ወርሃዊ መወያያችን በዓባይ ጉዳይ …
Following the appointment of new Board members of the University of Gondar by the Ministry of Science and Higher Education, senior management of the University held a meeting and discussion program with the members of the Board how a number …
Two years ago, the first phase of preparation was underway at 24 hospitals selected by iCARE and the work is making progress. Several ministry representatives, including the Federal Ministry of Health, have visited the service improvement project, which is in …
The University of Gondar’s Institute of Technology, Hydraulic and Water Resources Engineering Department celebrated the 29th International Water Day, the 28th World Water Day in Ethiopia and the 22nd International Water Day celebrated by our University on April 1, 2021. …
