የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ደን ሳይንስ ትምህርት ክፍል March 21 የሚከበረውን የአለም የደን ቀንን Forest Restoration: A path to recovery and well-being በሚል መሪ ቃል በኮሌጁ አልጣሽ አዳራሽ መጋቢት 16/2013ዓ/ም በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል፡፡ በዕለቱ የኮሌጁ ዲን ተወካይ …
A comprehensive training on grant writing, project management, standard research proposal design, and Software Use (Citavi6 / 7) is being held at the University of Gondar’s Tewodros Campus. The training that is conducted in the postgraduate hall illuminates the process …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከ2013ዓ.ም እስከ 2022 ዓ.ም የሚተገብረው የአስር ዓመት መሪ የልማት ዕቅድ እና የአምስት ዓመት ስትራቴጅክ እቅድ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት፣ ለአጋርና ባለድርሻ አካላት የማስተዋወቅ እና ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር መጋቢት 14/2013ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ ተካሂዷል፡፡ በመርሀ-ግብሩ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ፖሊሲ፣ ስትራቴጅ እና እቅዶች ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ከመጋቢት 13-14/2013 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናውን ያስጀመሩት የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፕሬዚዳንት ተወካይ ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ እንደገለፁት መንግስት የትምህርትን ተደራሽነት ለማስፋፋት ጥረት ቢያደረግም ከፍተኛ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ መምህራን (Improving skill and providing all office machine menetainance servies) በሚል ርዕስ ለማዕከላዊ እና ለሰሜን ጎንደር የመንግስት መስሪያ ቤቶች የአይቲ ባለሙያዎች ከመጋቢት 10-11/2013ዓ/ም የማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና በኮሌጁ የስልጠና ክፍል ሰጥተዋል፡፡
From the 23-24th of March 2021 the Mastercard Foundation Scholars Program at the University of Gondar will be organizing a partner meeting with relevant stakeholders and partners to assess the impact of current internship initiatives of the scholars. Those who …
A Training is being provided on the Science and Higher Education Policy, Strategy and Plan The University of Gondar’s Science and Higher Education Policy, Strategy and Plan is being presented to the University Council members. The Presentation will take place …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲና የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ከኤፊድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር እና ከብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት ኤጀንሲ ጋር በጋራ በመተባበር 6ተኛውን ሀገር አቀፍ የግእዝ ቋንቋ ጉባኤ ግእዝና ግብረ-ገብነት በሚል መሪ ቃል ከመጋቢት 9-11ዓ/ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አልሙኒዬም ህንፃ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ የ”ሂዩማን ኒትሪሽን” መምህር ተ/ፕሮፌሰር አማረ ታሪኩ በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና አጠባበቅ ማህበር አመካኝነት በሚካሄደውን ሀገር አቀፍ የምርምር ውድድር የአመቱ ምርጥ ወጣት የህብረተሰብ ጤና ተመራማሪ ተብለው ተመረጡ፡፡ በአ.አ ኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል በተካሄደው በዚህ የውድድርና የሽልማት ስነ-ስርዓት የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ህክምናና ሳይንስ ኮሌጅ የአየር ንብረት ለውጥን ያገናዘበ የእንስሳት እርባታ ምን መምሰል አለበት በሚል ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን ለተውጣጡ የግብርና ባለሙያዎች፣ አርሶአደሮች እና ዘመናዊ የወተት ላም አርቢዎች በአምባ ጊዎርጊስ ከተማ መጋቢት 3 እና 4/2013ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት …
