የዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ጌትነት ማስረሻ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸውም ኮሌጃቸው በውስን የሰው ሀይልና ትምህርት ክፍሎች ተማሪ ተቀብሎ ማስተማር እንደጀመረ እና በአሁኑ ወቅት በርካታ መምህራንና ተመራማሪዎች (በ2ኛና በ3ኛ ዲግሪ) አያሌ ተማሪዎችን በተለያዩ ኮሎጆች እያስተማሩ እንደሚገኙ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ የትምህርት ጥራትና የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች በመተባበር የቅድመና ድህረ- ምረቃ ካሪኩለም አተገባበርን በተመለከተ የካቲት 9 እና 10/2013 ዓ.ም አውደጥናት ተካሄደ፡፡ በአውደጥናቱ የዩኒቨርሲቲው የህክምና ት/ቤት ስታፍ አባላት፣ የክሊኒካልና አካዳሚክ አስተባባሪዎች እንዲሁም የህክምና ማህበር ፕሬዚዳንትና ሌሎች በካሪኩለም ላይ ሰፊ ልምድ ያላቸው …
jhgfjkhgfsdkjhgfkjhgjkhsfdg fdkjhsgafsdjhkgfdjhgfdjhg fasjhgfjhksdgfjkhdsg hjdsgfjhksdgfjfsgd
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስነ-ትምህርት ኮሌጅ ከጎንደር ከተማ ሁሉተኛ ደረጃ ት/ቤት ለተውጣጡ የአይሲቲ መምህራን ለአይነ-ስውራን ተማሪዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ ባለው የጃውስ ሶፍትዌር ከ10/04/2013 ዓ.ም. ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና በማራኪ ግቢ መስጠት ጀመረ ፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስነ-ትምህርት ኮሌጅ ዲን …
Today on the 17th of February 2021 the University of Gondar’s Chemistry Department organized a one day curriculum review that would bolster the educational quality and capacity of the university. During the event the Dean of the College of Natural …
የኢትየጵያና ሱዳን ወሰን ታሪካዊ ሂደቱና አለመካለሉ ለፈጠራቸው ችግሮች የመፍትሄ ሃሳቦች ተጨባጭ ማስረጃዎች የተካተቱበት የታሪክ መፅሐፍ በፕሮፌሰር ሙላቱ ውብነህ ተፅፎ ለህትመት መብቃቱ ይታወሳል፡፡ ይህ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሊያነበው የሚገባ መፅሐፍ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አሳታሚነት ለአንባቢያን ቀርቧል፡፡ በመሆኑም የሀገራችን ዳር ድንበር መረዳት የሚያስችለን ታሪካዊ …
Boundaries are not only the regional boundaries of a sovereign state, but also the means by which the people of a country are included in their citizenship and move freely. It is well known that the borders of a country …
ድንበር/ወሰን የሉዐላዊ ሀገር ክልላዊ መስመር ከመሆኑ ባሻገር የአንድ ሀገር ህዝቦች በዜግነት እሚካተቱባትና ያለ ገደብ እሚንቀሳቀሱበት መስመር ነው፤ ድንበር የአንድ ሀገር መንግስት ህዝቡን በኃላፊነት የሚመራበትና የሚያስተዳድርበት ዓለም አቀፍ መስመር መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያና ሱዳን ከ 1600 ኪ.ሜ በላይ የሚጋሩት ወሰን …
ኦዲት ተደራጊ፡-……….. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኦዲት የተደረገዉ የበጀት ዓመት ……….2011 ኦዲት አድራጊዉ መ/ቤት………………የዋና ኦዲተር መ/ቤት 2013 FTA NEW Audit REPORT (Click to Download PDF)
