ሀጋራችን ኢትዮጵያ ካላት የእንስሳት ሀብት ክምችት አንጻር ሲታይ የወተት፣ የስጋ፣ የእንቁላል፣ የማርና ወዘተ ምርታማነት ዝቅተኛ እንደሆነ ይነገራል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ህክምናና ሳይንስ ኮሌጅ የግብርናውን ሴክተር ውጤታማ ለማድረግ በቴክኖሎጂ፣ በሳይንስና ምርምር የታገዙ አያሌ ድጋፎችን እያደረገ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም የኮሎጁ መምህራን ከዘመናዊ …
The College of Social Sciences and Humanities and the Theatre Arts Department invited renowned artist Alemtshai Wedajo in a ceremony that commemorated late intellectual Associate Professor Tesfaye Gessesse on 25 December 2020 The college of Social Science and Humanities dean …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ የቲያትር ጥበባት ትምህርት ክፍል ታዋቂዋን አርቲስት አለምፀሃይ ወዳጆን በመጋበዝ ተባባሪ ፕሮፌሰር ተስፋዬ ገሰሰ የሚታሰብበት የኪነ-ጥበብ ጉባዔ በማራኪ ግቢ ታህሳስ 15/2013 ዓ.ም. አካሂዷል፡፡ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር አገኘሁ ተስፋ አርቲስት አለምፀሃይ ወዳጆ ያላት …
The University of Gondar in collaboration with different Ethiopian, African and European institutions secured two big research and training grants. The first project entitled “BETTEReHEALTH” is a European Commission funding through the Horizon 2020 funding scheme. It is a consortium …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የሀገር ውስጥና የሀገር ውጪ ድርጅቶች ጋር እንደሚሰራ ይታወቃል፡፡ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በአጋርነት ከሚሰሩ ድርጅቶች መካከል ስኮፕ (SCOPE) የተሰኘው ድርጅት አንዱ ነው፡፡ ይህ ድርጅት በእናቶችና ህጻናት ጤና፣ በኤች አይ ቪ ኤድስ፣ በእናቶች ጤና አገልግሎትና በመሳሰሉት የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ዙሪያ …
The Board of Directors of the University of Gondar has appointed Dr. Binyam Chaklu as Vice President of Research and Community Service. We wish Dr. Binyam a fortunate and eventful career in his new post.
The College of Social Sciences and Humanities and the Theatre Arts Department invited renowned artist Alemtshai Wedajo in a ceremony that commemorated late intellectual Associate Professor Tesfaye Gessesse on 25 December 2020. The college of Social Science and Humanities dean …
The University of Gondar in collaboration with different Ethiopian, African and European institutions secured two big research and training grants. The first project entitled “BETTEReHEALTH” is a European Commission funding through the Horizon 2020 funding scheme. It is a consortium …
A number of officials showed their appreciation for the work done thus far and thanked the Scholars Program Office for their transparency in its efforts. Moreover, in the spirit of cooperation and institutional uplifting various stakeholders also put forth suggestions …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስነ-ትምህርት ኮሌጅ ከጎንደር ከተማ ሁሉተኛ ደረጃ ት/ቤት ለተውጣጡ የአይሲቲ መምህራን ለአይነ-ስውራን ተማሪዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ ባለው የጃውስ ሶፍትዌር ከ10/04/2013 ዓ.ም. ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና በማራኪ ግቢ መስጠት ጀመረ ፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስነ-ትምህርት ኮሌጅ ዲን …
