It could be remembered that the Global COVID-19 Pandemic had cut the 2019/2020 academic year short. With that being said the University has today on 12 December 2020 been able to officially welcome its returning students with all of the …
በዓለማችን እንዲሁም በሀገራችን በተከሰተው የኮረና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝ ምክንያት የ2012 ዓ.ም የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ትምህርት ተቋርጦ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተቋረጠውን ትምህርት ለማስቀጠል ውድ ልጆቹን በፍቅር ተቀብሎ በእንክብካቤ ለማስተማር በቂ ቅድመ ዝግጅቱ አድርጎ ተማሪዎቹን ዛሬና ነገ (ታህሳስ 3 …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስነ-አዕምሮ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አጠባበቅ ባለሙያዎችን ከሀይማኖት አባቶች ጋር በማቀናጀት በአብዛኛው ለሚከሰቱ የአዕምሮ ህመምና ከኮቪድ-19 ጋር ተያይዞ ለሚከሰቱ የስነ-ልቦና ችግሮች በአዕምሮ ህክምና አገልግሎት ላይ ከህዳር 29-30/2013 ዓ/ም በአምባ ጊዮርጊስ ከተማ በተለያዩ ሁለት …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ በአጠቃላይ የሬጅስትራር ህጎችና የተማሪ ዲሲፕሊን በተመለከተ ለአዲስ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ህዳር 25/2013 ዓ.ም ተሰጠ፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣ የትም/ ክፍል ኃላፊዎችና በርካታ አዲስ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው የምርምር ተቋም መባሉን የጠቀሱት በጎንደር …
The College of Social Sciences and Humanities Organized and event centered on passing along much needed knowledge when it comes to Grant Writing. With this in mind the College invited two experienced Grant writers to share their experiences with numerous …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ የምርምር ማዕከል በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምርምር ድጎማን በማፈላለግና በማግኘት ሰፊ ልምድ ያላቸውን ዶ/ር ቢኒያም ጨቅሉንና አቶ ገበየሁ በጋሻውን በመጋበዝ በ Research Grant Writing Techniques( በምርምር ድጎማ ማግኛ ስልቶች) ያላቸውን ጥሩ ተሞክሮ ለኮሌጁ መምህራንና ለድህረ ምረቃ …
የግብርናው ኢኮኖሚ እንደ ሌሎች የኢኮኖሚ ዘርፎች ሁሉ ለሀገር እድገት የጀርባ አጥንት በመሆኑ ትኩረት ተሰጥቶበት ሊሰራ እንደሚገባ በተደጋጋሚ ይገለጻል፡፡ ይህ በርካታ ዘመናትን ያስቆጠረው ግብርና ከሰማኒያ በመቶ በላይ ለሆነው የሀገራችን የህብረተሰብ ክፍል ዋነኛ የገቢ ምንጭ ቢሆንም በዘመናዊ ሳይንስና መሳሪያ በመታገዘ በኩል ውስንነቶች …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ምሁራን በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጣቁሳ ወረዳ ለሚገኙ የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤት ዳኞችና አስተዳዳሪዎች የስራ ላይ አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ከህዳር 25– 26/2013 ዓ.ም በደልጊ ከተማ ሰጥተዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ሰሎሞን ፋንታው፣ የዩኒቨርሲቶው የህግ ት/ት ቤት ተ/ዲን …
በያዝነው የትም/ዘመን ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ተግባራዊ ለማድረግ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የተማሪ አደረጃጀቶች ጋር ህዳር 26/2013 ዓ.ም ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አጸደወይንን ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ተባባሪ ዲኖች፣የጥበቃና ደህንነት ኃላፊዎች፣ የተማሪዎች ህብረት እና የሰላም ፎረም አባላት ተሳትፈዋል፡፡ …
