The University of Gondar College of Medicine and Health Sciences, Health Informatics Department held an inauguration of Health Informatics Program Standardized Training Modules on October 28, 2020. Recently, the Department of Health Informatics has been working to prepare training modules …
The University of Gondar College of Medicine and Health Sciences, Health Informatics Department held an inauguration of Health Informatics Program Standardized Training Modules on October 28, 2020. Recently, the Department of Health Informatics has been working to prepare training modules …
Today on 27 October 2020 Queens University Canada graduated its first batch of Masters in Occupational Therapy Fellows. The Fellows Haben Tesfamichael and Zelalem Demeke are staff members from the University of Gondar. The University of Gondar won a grant …
የማዕከሉ አስተባባሪ የሆኑነት አቶ ግርማ ወርቄ እንደገለጹት ፈጠራ ስራዎቹ የተሰሩት በጎንደር ዩኒቨርሰቲ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማዕከል እገዛ በሚደርግላቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሲሆን ፈጠራዎቹ የሀገሪቱን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘቡ ናቸው፡፡ ከማንኛውም ንክኪ ነጻ የሆነ እና የእጅ ማድረቂያ ያለው የእጅ መታጠቢያ (No touch hand …
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 13/2013 ዓ.ም (አብመድ) “የሠላም ዩኒቨርሲቲ” በመባል የሚታወቀው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከዓለም አቀፍ ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ተካቷል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከዓለም አቀፍ ምርጥ ዩኒቨርሲቲዎች መካተቱን በማስመልከት ከአብመድ ጋር ቆይታ ያደረጉት የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት አስራት አፀደወይን (ዶክተር) ዩኒቨርሲቲው መለኪያ መስፈርቶችን በማሟላት ከዓለም አቀፍ …
በኢትዮጵያ (የKOFIH) ዓለም አቀፍ የጤና ፋውንዴሽን ዳይሬክተር) ሚስተር ዶንግሁንግ ካንግ በደቡብ ኮሪያ የሚገኘውን ታዋቂውን የባዮሜዲካል ኢንጂነሪንግ ድርጅትን በብቸኝነት ወክለው የተገኙ ሲሆን፣ ጥቅምት 12/2013 ዓ.ም የጎንደር ዩኒቨርስቲን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ቀጣይ የሁለቱን ተቋማት ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኝነታቸውን ገልፀዋል፡፡ በውይይቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር …
The Country Director of KOFIH (Korean Foundation for International Health) Mr. Donghyung Kang visited the University of Gondar on 22 October 2020. The individual who represents a large Biomedical Engineering organization from South Korea reiterated his commitment to strengthening his …
በኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠውን የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና የገፅ ለገፅ ትምህርት ለማስቀጠል እንዲቻል በተቋማቱ በርካታ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወሳል። ለዚህም እንዲያግዝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ወቅት የገፅ ለገፅ ትምህርትን …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት የቢሮ ማሽኖች የጥገና ሥልጠና ጥቅምት 13 እና 14 /2013 ዓ.ም በቴክኖሎጅ ኢንስትቲዩት ወርክሾፕ ተሰጥቷል፡፡ በስልጠናው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ፕ/ር መርሻ ጫኔ የተሰጠውን ሥልጠና በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በዩኒቨርሲቲያችን ለበርካታ ዓመታት …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት የቴክኖሎጂ ሽግግር ፕሮጀክት አካል የሆኑ 16 የምርምር ውጤቶች መኖራቸውን ከዚህ በፊት መዘገባችን ይታወሳል፡፡የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት የሆኑት ፕ/ር መርሻ ጫኔ ዩኒቨርሲቲው ካገኛቸው የቴክኖሎጂ ሽግግር ሥራዎች መካከል አንዱ የሆነው ከንክኪ ነፃ የሆነ የእጅ መታጠቢያ …
