As of today, 2 October 2020, the University of Gondar is taking part in final preparations to bring back its students. It could be remembered that UoG students were sent back home in March due to the global COVID-19 Pandemic. …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የተማሪችን ቅበላ ቅድመ ዝግጅት በተመለከተ ግምገማዊ ውይይት በማራኪ ግቢ አልሙንየም ህንጻ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ዛሬ መስከረም 21/2013 ዓ.ም አካሂደዋል፡፡ ውይይቱ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የሰጠውን ወቅታዊ አቅጣጫ መሰረት ያደረገ ሲሆን፣ በዩኒቨርሲቲአችን ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን የተመራ …
For the forth-consecutive year, the Mastercard Foundation Scholars Program at the University of Gondar continues to educate one of the countries disenfranchised and disadvantaged communities. The Scholars Program at UoG, which has ties with the Mastercard Foundation and Queens University …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በአሳለፍነው የበጀት ዓመት በርካታ የማህበረሰብ ድጋፎችን በማድረግ ተደራራቢ ችግሮችን ማለፍ ችሏል፡፡ ለዚህም እንደማሳያ የሚሆነው የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ ጊዜ ጀምሮ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በመስጠት፣ በበሽታው ለተጠረጠሩ ግለሰቦች ማቆያ ቦታዎችን በማመቻቸት፣ በበሽታው ለተያዙ ግለሰቦችም በቂ የሆነ ህክምናና እንክብካቤ እንዲያገኙ …
In the 2020 fiscal year, the University of Gondar has been able to overcome many problems and create better solutions by providing essential community support. As an example, since the outbreak of the COVID-19 pandemic, UoG has been working to …
They will benefit from the online version of DDQIC’s “QyourVenture”. This is an eight-month accelerator program that provides: -Access to the Discipline Entrepreneurship Toolbox for five months. This is an online entrepreneurship training program with 24 steps developed by the …
በአንጋፋው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተመርቁ በርካታ የህክምና ባለሙያዎች በመስኩ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ ተሰማርተው ኮሌጁን ብሎም ሀገራቸውን በጥሩ ስም እያስጠሩ እንደሚገኙ እናውቃለን፡፡ የዩኒቨርሲቲው የህክምና ባለሙያዎች ለሙያው ስነ- ምግባር በመታመንና በመገዛት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ዘመቻ ግንባር …
ፕሮፌሰር ሳሙኤል ሳህሌ ወልደማርያም ታህሳስ 22 ቀን 1953 ዓ.ም በምዕራብ ሸዋ ዞን ባኮ ከተማ ከአባታቸው ከአቶ ሳህሌ ወልደማርያም እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ብዙአለም ብርሀኑ ተወለዱ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ• የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በባኮ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት፤ ምዕራብ ሸዋ• ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በእንጦጦ …
The University of Gondar, on 8 September 2020, conceptualized and established a Gorgora Investment workshop. The initiative, organized by the College of Social Sciences and Humanities, will look at the socio- economic implications of the Gorgora project and will bring …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስትና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚንስቴር በመተባበር የወተት ላሞችን ምርታማነት ለማሳደግ በርካታ ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኙ በተደጋጋሚ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ይህ ፕሮጀክት ማለትም የአማራ ክልል የተቀናጀ የወተት ልማት ፕሮጀክት በሚሰራባቸው በምስራቅና ምዕራብ ደንቢያ ለሚገኙ የእንስሳት ጤና ባለሙያዎች፣ የወተት …
