የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ ከ133 መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በተሰበሰበ 23,970 (ሃያ ሶስት ሽ ብር) እንዲሁም በኮሌጁ የተመረተ 23 ኩንታል እህል በጠዳ አካባቢ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ለሚገኙ 71 የህብረተሰብ ክፍሎች ለሁለተኛ ጊዜ ጳጉሜ 2/2012 ዓ.ም የምግብ እህልና ጥራጥሬ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞችን የሙያ ብቃትና የስራ ተነሳሽነት ይበልጥ በመጨመርና በማጎልበት ብሎም በአዲሱ የበጀት አመት ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የማነቃቂያና የአቅም ማጎልበቻ ስልጠናዎች ለተለያዩ የስራ ክፍሎች እየተሰጠ ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ የዩኒቨርሲቲው የነጥብ ስራና ደረጃ አወሳሰን (ጄ.ኢ.ጅ) ትግበራና አፈጻጸም ግምገማን በተመለከተ ውይይት ለማካሄድና የሰው …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት ተመራማሪ መምህራን የኮሮና ቫይረስን /covid19/ ለመከላከል የሚረዱ እና የህክምና አገልግሎቱን የሚያግዙ የፈጠራ ስራዎች እና የቴክኖሎጂ ውጤቶች የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይንን ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ነሐሴ 27/2012 ዓ/ም ከኢንስቲትዩቱ ቤተ ሙከራ ርክክብ ተደረጓል፡፡ በዕለቱ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮችና የተለያዩ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች ሲያካሂዱት የነበረው ስልጠናዊ ግምገማ መጠናቀቁ የሚታወስ ነው፡፡ በውይይቱ ወቅት በተለያዮ የሥራ ክፍሎች ላይ የተነሱ ችግሮችን በመለየትና በአጭርና በረጅም ጊዜ በመፍታት ይበልጥ ውጤታማ መሆን እንደሚገባ ጠንካራ አቋም ተወስዷል፡፡ ይህን ተከትሎ በሁሉም ግቢዎች ለሚገኙ …
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በባዮ ሜዲካል ኢንጅነሪንግ የትምህርት ዘርፍ ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር በኩል በክልሉ ቀዳሚ እንደሆነ ይታወሳል፡፡ ት/ት ክፍሉ ኮፊ ከተሰኘው ዓለም አቀፍ የኮሪያ የጤና ድርጅት (KOFIH – Korea Foundation for International Health) ጋር በመተባበር በአማራ ክልል ጤና ቢሮ በኩል ተመልምለው የመጡ …
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ “ገበታ ለሃገር” ጥሪ ማድረጋቸው ይታወቃል፡፡ ይፋ ከሆኑት ፕሮጀክቶች ቀዳሚዋ ጎርጎራ ነች፡፡ የጎርጎራን ልማት እውን ለማድረግ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመለገስ ወስነዋል፡፡ ከሁሉም የዩኒቨርስቲያችን ማህበረሰብ ጋር ተመካክረን እንዳቅማችን ለማበርከት በየግቢዎችና ኮሌጆች ኮሚቴ …
It could be remembered that the country’s Prime Minister Dr. Abyi Ahmed started mobilizing the country for a worthwhile initiative that would see vast development in areas across the country. Among the specified places Gorgora has been named among them. …
New development for all applicants/potential applicants of the fully sponsored Master of Science in Occupational Therapy (MSc_OT) at Queen’s University in Canada through the Mastercard Foundation Scholars Program. Due to the sudden closure of the British Council because of the …
On 19 August 2020 the CBR Program at the University of Gondar, in association with Light for the World, supported people in the community who are living with disabilities and disadvantages. The CBR program, which has been providing special support …
Ethiopian Universities, for the past 5 months, have terminated all of their face-to-face lectures due to the current COVID-19 pandemic. Scores of individuals across the country continue to face the reality that the virus is here to stay and that …
