የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለካለን ብናካፍል የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ነሀሴ 6/2012ዓ/ም 20 ኩንታል ጤፍ እና 17 ካርቶን ፓስታ ድጋፍ አደረገ፡፡ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በርካታ የማህበረሰብ አገልግሎቶች እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን፤ከነዚህም ውስጥ ለአረጋውያን እና ለአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበራት በተከታታይ የሚያደርጋቸው ድጋፎች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለጯሂት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ምንዱባን በጎ አድራጎት ማህበር ነሐሴ 5/2012ዓ.ም 44 ኩንታል ጤፍና ከዩኒቨርሲቲው መምህራንና ሰራተኞች የተሰበሰበ 14,000 (አስራ አራት ሽ) ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ በዕለቱ የጎንደር የዩኒቨርሲቲው ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ፕ/ር መርሻ ጫኔ፣ የቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዚዳንት …
Five of the 11 studies identified by the University of Gondar’s Special Research Task Force set up by the Ministry of Science and Higher Education have been completed and were presented today via a virtual symposium. The symposium, which was …
Since its inception in 2016, the Mastercard Foundation Scholars Program at the University of Gondar, Ethiopia has focused on lifting up talented youth with disabilities and disadvantages. Scholars from all parts of the country, as well as scholars from neighboring …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2013 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫ በተመለከተ ከሃምሌ 30/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆይ ’’ሥልጠናዊ የግምገማ መርሃ- ግብር’’ መካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ ’’ሥልጠናዊ የግምገማ መርሃ- ግብር’’ ፕሬዚዳንቶች፣ ዲኖች፣ም/ዲኖች፣ዳይሬክተሮችና የጽ/ቤት ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በጎንደር …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን በሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ የማህበረሰብ አገልግሎት ፣ የምርምር እንዲሁም የቴክኖሎጅ ሽግግር ስራዎቹ ይታወቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት በቀረበለት ጥያቄ መሰረት በአድማጮች ፍላጎት እንዲሁም በአማራ ኤፍ ኤም 105.1 ፕሮግራሞች ዙሪያ የዳሰሳ ጥናት በማድረግ ሀምሌ 25/2012 …
ድንበር/ወሰን የሉዐላዊ ሀገር ክልላዊ መስመር ከመሆኑ ባሻገር የአንድ ሀገር ህዝቦች በዜግነት እሚካተቱባትና ያለ ገደብ የሚንቀሳቀሱበት መስመር ነው፤ ድንበር የአንድ ሀገር መንግስት ህዝቡን በኃላፊነት የሚመራበትና የሚያስተዳድርበት ዓለም አቀፍ መስመር መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያና ሱዳን ከ 1600 ኪ.ሜ በላይ የሚጋሩት ወሰን …
Today on 31 July 2020 the University of Gondar in Cooperation with the West-Gondar Zone Administration organized an event that centered on the centuries old dispute regarding the Ethio-Sudan boarder. The workshop, which was entitled “Bringing to light the Historical …
Its always better late than never and in saying this we would like to draw your attention to our virtual graduation commencement which took place on 11 July 2020. Even though face to face lectures were cut short because of …
ከቀረ ያረፈደ ይሻላል ነውና ባለፈው ሐምሌ 04/2012 ዓ.ም በድምቀት ያካሄድነው የብይነ መረብ (virtually ) የተማሪዎች ምረቃ መርሃ ግብርን እናስታውሳችሁ፡፡ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የፊት ለፊት ትምህርት ቢቋረጥም በቴክኖሎጂ ታግዞ የድህረ ምረቃ ተማሪዎችን ማስተማሩና ለምረቃ ማብቃቱ ይታወሳል፡፡ በተጨማሪም ኮርሶች አጠናቀው የመመረቂያ ፕሮጀክት …
