As the global community tries to cope with and adapt its ways of life to the COVID-19 pandemic, Ethiopia is facing a steep uphill battle. As one of the least developed countries, the effects of the pandemic are fairly magnified. …
Dr. Asrat Atsedeweyn’s message on the Grand Ethiopian Renaissance Dam. “From the beginning of time, the writings in the Holy Scriptures have always stated that the river Gihon encompassed the entire country of Ethiopia and emptied into the Garden of …
የደን ሀብት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ለማሳደግም ሆነ የአየር ንብረት ለውጡ የሚያስከትለውን ችግር ለመቅረፍ ያለውን ጉልህ ጠቀሜታ ተከትሎ፣ ባለፈው አመት በአዲስ መነሳሳት የተጀመረው ‹‹አረንጓዴ አሻራ›› በኢትዮጵያ የደን ሀብትን በማበልፀግ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ተስፋ የተጣለበት ነው፡፡ በተመሳሳይ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በክልሉ በተለያዩ ቦታዎች ከአካባቢ …
በድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በ2012 ዓ.ም የት/ዘመን የምርመር ሥራችሁን አጠናቃችሁ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውጪ ሆናችሁ የምርምር ፁሁፋችሁን በበየነ-መረብ/Virtually/ ለምታቀረቡና ተመራቂ ለሆናችሁ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የስፔሊንግ ቅፅ ከዚህ ድህረ-ገፅ ላይ በማውረድ በጥንቃቄ ከሞላችሁ በኃላ ሰካን በማድረግ ለየኮሌጅ ረዳት ሬጅስትራር በኢሜል መላክ አለባችሁ፡፡ እንዲሁም በኢትዮጵያ ንግድ …
Prospective Graduates of Postgraduate Program of the 2020 GC(2012 EC) academic year who are going to defend your thesis/dissertation virtually, please download the Prospective Graduates Required Information Releasing Form from https://uog.edu.etregistrar/forms/ and fill in all the required information carefully, sign …
The University of Gondar has been ranked a top 2 national University according to the Center for World University Rankings (CWUR). Click on the link for more details: https://cwur.org/2020-21/University-of-Gondar.php#.XuEqzGQ1kFw.facebook
The University of Gondar in partnership with Queen’s University (Canada) invites applications for qualified faculty members from UoG to pursue a PhD program in a range of disciplines. These PhD scholarships are fully funded by Mastercard Foundation at Queen’s University. …
ድካምዎ ፍሬ አፍርቶ ለሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ስለበቁ እንኳን ደስ አለዎት፡፡ የደንቢያው ቡቃያ ፣ በቆላድባና ጎርጎራ ትምህርት ቤቶች ተኮትኩተው፣ በአዲስ አበባው ኮከበ ጽብሃ በእውቀት ታንፀዋል፡፡ የያኔው እምቦቀቅላ ያሁኑ ፕሮፌሰር ንብረት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ ሀዋሳ እርሻ ኮሌጅ ገብተው በእንስሳት እርባታና መኖ …
ለሙሉ ፕሬፌሰርነት ማዕረግ ስለበቁ እንኳን ደስ አለዎት! “አስተውሎ የሚራመድ ረጅም ርቀት ይጓዛል” የሚለው መርህ ብዙ ትምህርት ቤቶች ሰንደቅ ዓላማ መስቀያ ሰገነት ስር ተጽፎ አንብበን ይሆናል፡፡ ጥቂቶች ደግሞ በተግባር አሳይተውናል፡፡ ከጥቂቶቹ ውስጥ አንዱ ፕሮፌሰር ጋሻው አንዳርጌ ናቸው፡፡በፈተና ብዛት ያልወደቁ፣እንቅፋት አደናቅፎ ያልጣላቸው፣ችግር …
ባለፈው ግንቦት 13/2012 ዓ.ም በድንገተኛ ህሙማን ማከሚያ ክፍል ከተገኘው የኮሮና ቫይረስ ታማሚ ጋር ንክኪ የነበራቸው የጤና ባለሙያዎች በሳይንስ አምባ ወሸባ መግባታቸው ይታወቃል፡፡ ወገናቸውን በመርዳት ላይ የነበሩ ሰማንያ ስድስት (86) የጤና ባለሙያዎቻችን በአሁኑ ሰዓት ራሳቸውን ከቤተሰብ ለይተው ናሙና የሚወሰድበትን ቀን እየተጠባበቁ …
