ለየጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንስሳትና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ተመራማሪዎች ከዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ቢሮ ጋር በመተባበር፣ ‘ኢሴንያ ፎኤቲዳ’ የተባለ አነስተኛ ነብሳት በመጠቀም፣ የዶሮ ምግብ ግብአቶችንና የአፈር ለምነትን መጠበቅ የሚችል አዲስ ቴክኖሎጂን ማላመድ ችለዋል፡፡ ኢሴንያ ፌኤቲዳ ከ580 – 710 ግ እምቅ ፕሮቲን፣ …
የዩኒቨርስቲያችን የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞችን የፊት ለፊት የማስተማር ዘዴ በኮረና ቫይረስ ምክንያት ተቋርጦ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ቢሆንም ግን የከፍተኛና ሳይንስ ሚኒስቴር በሰጠው አቅጣጫ መሰረት ዮኒቨርስቲው ተማሪዎቻችን ባሉበት ሆነው የሚማሩበትን ሂደት በመዘየድ የመማር ማስተማሩን ሂደት በጥሩ ጅማሮ በማስቀጠል ላይ ይገኛል፡፡ ለዚህም ቀድሞ በተቀመጠው የጊዜ …
ክብርት ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከፌዴራል፣ አማራ ክልል እና ከዩኒቨርሲቲያችን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን ኮሮና ወረርሽኝን (COVID-19) ለመከላከል የተከናወኑ ተግባራትን ተዟዙረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ በአጠቃላይ ስፔሻላይድ ሆስፒታላችን የተዘጋጀውን የኮሮና በሽታ ማከሚያ ጣቢያ፣ የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ክፍል እና የሳኒታይዘር ማምረቻ ማዕከልን ተመልክተዋል፡፡ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ት/ቤት ሲያገግሉ የነበሩት ተባባሪ ፕሮፌሰር አንዳርጋቸዉ ጥሩነህ በደረሰባቸዉ አደጋ በህክምና ሲረዱ ቆይተዉ ግንቦት 7/2012 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ዶ/ር አንዳርጋቸዉ ጥሩነህ ከ2000 ዓ.ም ጀምሮ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ት/ቤት በህግ ማስተማር፤ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ደከመኝ ሳይሉ ሲያገለግሉ …
ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር በጥምረት የእየሰራ የሚገኘው ›› የNala እና Jdc‹‹ ፋውንዴሽን የኮረና ቫይረስን ለመከላከል እንቅስቃሴ ከጀመረ አንድ ወር ተቆጥሯል፡፡ ፕሮጀክቱ ከንክኪ ነፃ የእጅ መታጠቢያ ታንከሮች ጀምሮ የቫይረሱን አስከፊነት በተለያዩ መንገዶች ግንዛቤ እስከመፈጠር ድረስ በርካታ ሥራዎችን ማከናወኑን በሬዲዮ፣ በዌብሳይትና በፌስቡክ አድራሻዎቻችን …
It is known that the students were sent back to their homes over a month ago and the teaching learning process had been temporarily postponed. The orders were done in a Nationally mandated policy in connection with the current COVID-19 …
የዩኒቨርሲቲያችን አካዳሚክ ምክትል ፕሬዚደንት ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ ለሁሉም ተማሪዎች በቴክኖሎጂ የተደገፈ ትምህርት አሰጣጥን በተመለከተ ዛሬ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ተማሪና መምህር ፊት ለፊት ተገናኝተው መማር ማስተማሩ ወደ ክፍል እስኪመለስ እና ከኮረና ቫይረስ (COVID-19) ስጋት ነፃ እስክንወጣ ድረስ የተስተጓጎለውን ትምህርት አማራጭ መንገዶችን ተጠቅሞ …
