በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሰላምና መረጋጋት ሰፍኖ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል አስተዋፅኦ ላበረከቱ የተለያዩ አጋር አካላት የካቲት 14/2012 ዓ.ም የምስጋና እና የዕውቅና ስነ-ስርዓት መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡ በመርሀግብሩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን፣ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የከንቲባው ተወካይ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሥነ-ትምህርት ኮሌጅ የትምህርት ቤት መሻሻልና ተያያዥ ጉዳዮችን አስመልክቶ ለመምህራንና የትምህርት ባለሙያዎች በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ማክሰኝት 2ኛ ደ/ት/ቤት ከየካቲት13-14/2012 ዓ.ም ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የስነ-ትምህርት ኮሌጅ ዲን ተወካይ ዶ/ር ማርቆስ ተዘራን ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲው እና የጎንደር ዙሪያ ወረዳ የትምህርት አመራሮችና ባለሙያዎች …
The Mastercard Foundation Scholars Program at University of Gondar organizes Educational opportunities every year for students with disabilities in various regions of Ethiopia and neighboring countries. This Mastercard Foundation Scholars Program in turn provides scholars with a variety of life …
የግብርና እና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር በጠዳ አካባቢ ለተመረጡ 40 አርሶ አደሮች እና 6 የግብርና ባለሙያዎች ደቂቅ አካላትን በመጠቀም የተፈጥሮ ማዳበሪያ አዘገጃጀት የካቲት 12/2012 ዓ.ም በኮሌጁ አዳራሽ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ከሀሌ ጀምበር …
The University of Gondar’s College of Medical and Health Sciences arranged a day long research dissemination workshop entitled ‘Innovating Mhealth in Africa through Grassroots Initiatives and Network (IMAGINE) on February 20, 2020 at Zobel Resort in Gondar. The workshop event …
በበየዳና ጃናሞራ ወረዳዎች ያለውን የውሃ ሃብት በአግባቡ በመጠቀም በመስኖ ልማት የአርሶ አደሩን ህይወት በማሻሻል ላይ ትኩረት ያደረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በድል ይብዛ ከተማ በመሰጠት ላይ ነው፡፡ ስልጠናውን በዘርፉ በተለይም በሰሜን ጎንደር አካባቢ ባለው የውሃ ሃብት ላይ ግንዛቤ …
የጎንደር ዩኒከቨርሲቲ እና ታሪካዊ አመሰራረቱ ከማህበረሰብ ጤና አገልግሎት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንዳለው ይታወሳል በመሆኑም እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ የማህበረሰቡን ጤና ለመጠበቅ በሰሜን ጎንደር ዞን በየዳ ወረዳ ድል ይብዛ ከተማ ጤና ይስጥልን በማለት ጎራ ብሏል፡፡ የህመም ቀላልና ከባድ ባይኖረውም ‹‹የአይን ጉዳይ አይን›› …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሰሜን ጎንደር ዞን ጃን አሞራ እና በየዳ ወረዳዎች የቱሪዝም ሃብት ልማትን ለማጠናከር እና የቅርስ ክብካቤን ለመደገፍ ያስችላል የተባለለትና ከየካቲት 9 እስከ 11/2012 ዓ.ም የሚቆይ ስልጣና በመካነ ብርሃን እና ድል ይብዛ ከተማ ለባለድርሻ አካላት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ በየዳ እና …
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በለሳ (ምስራቅና ምዕራብ) ወረዳዎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ለረዥም አመታት በንጹህ የመጠጥ ውሀ ችግር ምክንያት ለበርካታ እንግልትና ተያያዥ ችግሮች ተጋላጭ ሲሆኑ ቆተዋል፡፡ በመሆኑም የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከእስራኤል ኢምባሲ ያገኘውን የመጠጥ ውሃ ማጣሪያ ከሰቆጣ የቃልኪዳን ስምምነት ጋር በመተባበር በምስራቅ በለሳ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤናሳይንስ ኮሌጅ የማህበረሰብ አገልግሎት አስተባባሪነት የስራ ፈጠራ ጥበብ፣ የክህሎት እና ብቃት ማሳደጊያ ስልጠና ከየካቲት 01-05/2012 ዓ.ም ተሰጠ፡፡ ስልጠናው በፖለቲካ አስር ቤት፣ በትጥቅ ትግል እና በመሰል ሁኔታዎች አካላዊ፣ ስነ ልቦናዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳት የደረሰባቸውን አካላት ወደ ቀደሞ ሁኔታቸው …
