የትውውቅ መርሃ ግብሩን በንግግር የከፈቱት ዶ/ር አስራት አፀደወይን እንደገለፁት “ ዩኒቨርሲቲያችን በቀዳሚነት ስሙ እንዲጠራ ካስቻሉት በዋናነት የሚጠቀሰው የአይሲቲ መሰረተ ልማት ነው ፡፡ ዛሬ በዓለማችንና በሀገራችን ቴክኖሎጅ በፈጣን እድገት ላይ ይገኛል በመሆኑም እኛም በራሳችን ተቋማት የምናለማቸውን በመስራት ከሌሎች የምናገኛቸውንም ቴክኖሎጅ ሽግግር …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪጂስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ግዛቸው ሙሉጌታ እንደገለጹት በዚህ ዓመት 3,664 ተማሪዎች መዝግበን ለማስተማር ቅድመ ዝግጅት አድርገን የጠበቅን ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅትም ለተማሪዎቻችን አጠቃላይ መረጃ የሚሆን የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጥቷል ብለዋል፡፡ የተማሪዎች አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ማሩ መሀመድ በበኩላቸው …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእንስሳት ህክምናና ሳይንስ ኮሌጅ /Para-clinical studies/ ትምህርት ክፍል አዘጋጅነት /PhD in veterinary parasitology and PhD in veterinary Microbiology/ የሶስተኛ ዲግሪ ትምህርት ለመክፈት የውጭ ገምጋሚዎችን ያሳተፈ የስርአተ ትምህርት ግምገማ ዝግጅት አውደ ጥናት /National External Curriculum Review Workshop/ የኮሌጁ አመራሮች፣ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ የሙዚቃ ጥበባት ትምህርት ክፍል የሙዚቃ የሁለተኛ ዲግሪ ስርአተ ትምህርት ግምገማ (Curriculum Review Validation Work Shop MA in Music) አውደ ጥናት ሰኔ 24/2013ዓ/ም በማራኪ አልሙኒየም ህንፃ አካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ካሳሁን …
የጎርጎራ መዋቅራዊ ፕላን ዝግጅት በተመለከተ ከማህበረሰቡ እና ከሚመለከታቸው አስተዳደራዊ አካላት ጋር የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር መምሪያ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተማ ልማት መምሪያ የምዕራብ ደንቢያ ወረዳ አስተዳደርና ቤቶች ልማት ጽ/ቤት እንዲሁም ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት ሰኔ 19/2013 ዓ.ም በጎርጎራ ከተማ ውይይቱ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በተለያዩ የምህንድስና ዘርፎች ማለትም በኤሌክትሪካልና ኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ ት/ት ክፍል (PhD in Electrical & Power Engineering) ፣ እና በኬሚካል ኢንጅነሪንግ ት/ት ክፍል (PhD in Process Engineering, MSc in process Engineering, MSc in Eniviromental Engineering and also MSc …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስር የሚገኘው መካኒካል ኢንጅነሪንግ ት/ክፍል በሶስት የምህንድስና ዘርፎች (3ኛ ዲግሪ በተርማል ኢንጅነሪንግ (PhD in Thermal Engineering)፣ 2ኛ ዲግሪ በአውቶሞቲቭ ኢንጅነሪንግ (MSc in Automotive Engineering) እንዲሁም 2ኛ ዲግሪ በማተሪያል ኢንጅነሪንግ (MSc in Material Engineering) የስርአተ-ትምህርት ግምገማ አውደ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ፅ/ቤት ለዩኒቨርሲቲው የግቢ ውበት ሰራተኞች የዩኒቨርሲቲውን ግቢ ማስዋብና አረንጓዴ ማድረግ ላይ ያተኮረ ስልጠና ከሰኔ 21-23/2013 ዓ/ም ለሶስት ቀናት የሚቆይ ስልጠና በማራኪ አልሙኒየም ህንፃ ተሰጥቷል፡፡ በዚህ መርሐ ግብር የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን፣ የቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዚዳንት …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ድህረ ምረቃ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አዘጋጅነት “R- markdown” የሚባል በተግባር የተደገፈ የሶፍት ዌር የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ለፒ.ኤች.ዲ እና ለነባር መምህራን ከሰኔ 21-25/2013 ዓ.ም ለተከታታይ አምስት ቀናት በሳይንስ አምባ ፒ.ኤች. ዲ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናው የድህረ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራሞችን …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከሚገኙ ሰባት ወረዳዎች የተወጣጡ የጤና ባለሙያዎችንና ኃላፊዎችን ያሳተፈ ስልታዊ የችግር ትንተናና የአፈታት ሂደትን/Strategic Problem Analysis and Solving/ የተመለከተ ውይይትና ግምገማ ሰኔ 19/2013 ዓ.ም በኮሌጁ ድህረ-ምረቃ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ ችግሮችን ለመፍታት ከተለምዷዊ አሰራር በመውጣት የተለየ ስልት …
