በ2012 ዓ.ም ወደ ሰላሙ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስትመጡ ከእያላችሁበት ወረዳ ትም/ጽ/ቤት፣ ከወላጆቻችሁ/ አሳዳጊዎቻችሁ እና በእናንተ በተማሪዎች በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ተዘጋጅተው ከዚህ በታች የቀረቡትን ቅጾች በማስሞላትና በመሙላት ይዛችሁ እንድትመጡ ዩኒቨርሲቲው ያሳስባል፡፡ ይዛችሁ በማትመጡ ተማሪዎች ላይ ግን እንግልትና መጉላላት እንዳይደርስባችሁ ቀድመን ማሳወቅ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመረጃና ግንኙነት ቴክኖሎጅ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት በገርልስ ካን ኮድ ፕሮግራም ለ ሁለት ወር ስልጠናቸውን ሲከታታሉ የነበሩ በጎንደር ከተማ በተለያዩ ት/ቤቶች የተመለመሉ 35 ሴት የ2ኛ ደረጃና የመሰናዶ ተማሪዎች፣ የፕሮጀክት ስራቸውን መስከረም 9/2012 ዓ.ም በአጼ ቴዎድሮስ ግቢ ድህረ ምረቃ ፕሮግራም መሰብሰቢያ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለሀገር እድገት የሚጠቅም ክህሎትና እውቀት ያላቸውን ከሀገር ውስጥና ከሀገር ውጪ የሚገኙ በርካታ ምሁራንን በተለያየ ጊዚያት በመጋበዝ የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ ተማሪዎችና ሰራተኞች ትምህርታዊ ስልጠና እንዲያገኙ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ዩኒቨርሲቲው ከሀገር ውጪ በምህንድስና ዘርፍና ተያያዥ ሙያዎች ከፍተኛ ልምድ ያላቸውን ኢንጅኔር …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ነባርና አዲስ ተማሪዎችን ለመቀበል የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን እንዳጠናቀቀ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን መስከረም 7/2012 ዓ.ም ገለፁ፡፡ፕሬዚዳንቱ ግብአት የማሟላት ስራ ማለትም፣ የመምህራን ቅጥርና ቁሳቁስ የማሟላት ስራ መሰራቱን፣ በዩኒቨርሲቲው የተለመደውን ለመምህራን የኢንዳክሽን ስልጠና ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ ገልፀዋል፡፡ከዚህም …
In an interview with national news outlets Dr. Asrat Atsedeweyn, the President of the University of Gondar, shared his vision and the initial work being done to start the Fall 2019 school year off to a good start. Last year …
Located in the historical town of Gondar, Ethiopia, the University of Gondar is one of the oldest and most well established higher education institutions in the country. The University was established in 1954 as a Public Health College and Training …
Second year and above students will register for classes Meskerem 22-23, 2012 (E.C) Freshman students Meskerem 28-29,2012 (E.C)
የ2012 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች መግቢያ ቀናት እንደሚከተለው እንዲሆን ተወስኗል፦ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከመስከረም 22-23/2012 ዓ.ም እንዲሁም አዲስ ተማሪዎች ከመስከረም 28-29/2012 ዓ.ም
Recently, Mastercard Foundation Scholars project team members from Queen’s University and the University of Gondar gained some much-needed insight on Occupational Therapy in the form of a conference that took place in Kigali. Team members Ms. Sarah Matovu (Occupational Therapist …
For the third consecutive year, one of the University of Gondar’s renowned international partnerships continues to educate one of the countries disenfranchised and disadvantaged communities. The Mastercard Foundation Scholars Program was launched in 2017 and it will educate 450 talented …
