በ2011 የበጀት ዓመት 3ኛዉ ሩብ ዓመት ለሕዝብ ይፋ የተደረገ የፋይናንስ መረጃ አባሪ 1.፡– በ2011 በጀት ዓመት ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተመደበ መደበኛ በጀት እና ወጪ መረጃ መረጃ ሰጪዉ ፡- ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፕሮግራም እና የሥራ ክፍሉ ሥም ያለፈዉ በጀት ዓመት (2010) ለበጀት ዓመቱ …
ኦዲት ተደራጊ፡-……….. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኦዲት የተደረገዉ የበጀት ዓመት ……….2010 ኦዲት አድራጊዉ መ/ቤት………………የዋና ኦዲተር መ/ቤት የኦዲት ግኝትና መግለጫ ጉዳዩ ሁኔታ ውጤት መረጃ ግኝት 1 ያለአግባብ የተከፈለ ደመወዝ የዩኒቨርሲቲው አንድ መምህር የወር ደመወዛቸው ብር 10,470.00 ለሶስተኛ ዲግሪያቸው ለመማር ወደ ቻይና ሀገር …
ዶ/ር ሳሙኤል ሳህሌ ላለፉት ዘጠኝ አመታት በጎንደር ኒቨርሲቲ በመማር ማስተማር እና በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ተግባራት ተሰማርተው በርካታ አመርቂ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ እኒህ ትጉህ መምህር ያጠኑት plant pathology and applied micro Biology ሲሆን፣ በርካታ የምርምር ስራዎችን ሰርተዋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ጎልተው …
The Mastercard Foundation Scholars Program at the University of Gondar organized the second summer camp for Scholars between July 13 and 27 with the active support of its partners in Cheshire Services Ethiopia (CSE), Special Support Unit of Addis Ababa …
የጃፓንና ኢትዮጵያ ግንኙነት ረዥም ጊዜ ታሪክ እንዳለው መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ለአብነት ያክል እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1930ዎቹ ዓ.ም በዓፄ ኃ/ሥላሴ እና በወቅቱ የጃፓን መሪ የተጀመረው ግንኙነት በ195ዎቹ ወደተሻለ ደረጃ ተሸጋግሯል፡፡ ቀጥሎም የጃፓንና የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ በአካዳሚክ ዘርፉ አብረው መሥራት …
It could be recalled that H.E. Mr. Daisuke Matsunaga, Ambassador of Japan to Ethiopia visited the University of Gondar and held discussions with Dr. Asrat Atsedeweyn, President of UoG, on February 26, 2019. Welcoming the Ambassador and Ms. Junko Itakura …
H.E. Prof Afework Kassu, State Minister of the Ministry of Science and Higher Education, visited the different campuses of the University of Gondar on August 11, 2019. Discussions were held and the prominent talking point included internationalization, and the current …
A national workshop aims at strengthening and expanding graduate programs held at Science Amba Hall on August 9-10, 2019, in the University of Gondar. Dr. Asrat Asetedewoyn, the president of the university, officially opened the conference by warm welcoming and …
የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን ለማጠናከር ዓላማ ያደረገ አገር አቀፍ ወርክሾፕ ከ ነሐሴ 3-4/2011 ዓ.ም ድረስ በዩኒቨርሲቲው ሳይንስ አምባ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ በወርክሾፑ ዶ/ር ሳሙኤል ሳህሌ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ሲያደርጉ፤ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን ወርክሾፑን …
The campaign program, which was arranged for a week by the Midwife Directorate in the College of Medicine and Health Sciences at Gondar University ended up August 8, 2019. This year’s World Breastfeeding Week is campaigned under the slogan entitled …
