የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ የሶሲዮሎጂና ሶሻል ወርክ ትምህርት ክፍል ማራኪ ግቢ አልሙኒየም ህንፃ መሰብሰቢያ አዳራሽ መጋቢት 14/ 2010 ዓ/ም ወርሀዊ ሴሚናር አካሄደ፡፡ የማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ ም/ዲን አቶ አይሸሽም ተረፈ፣ የትምህርት ክፍል ሀላፊዎች፣ የኮሌጁ መምህራን፣ የቋንቋና ስነ- ፅሁፍ …
Advocating the vital importance of reading, on 23 March 2018 Mr. Zenebe Wolla gave a seminar at Maraki campus’s Aluminum Hall. With the title: The Culture of Reading in Personal and Societal Development Process, Mr. Zenebe Wolla who is a …
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ የትምህርት ጥራት ጉባኤን ለመጀመሪያ ጊዜ ተነሳሽቱን በመውሰድና በተከታታይ ጊዜያት በማዘጋጀት በሀገር አቀፍ ደረጃ የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በየተራ እንዲያዘጋጁ ሀሳብ በማቅረብ ተቀባይነትን እንዲያገኝ አድርጓል፡፡ ለተከታታይ ሁለት አመታት ከነባር ዩኒቨርሲቲዎች የጥራት ከፍታውን የያዘው ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ የጥራት ጉባኤው በተከታታይነት …
The University of Gondar’s College of Social Sciences and Humanities in association with the U.S Embassy organized an event to bring to the forefront music and its many intrinsic dimensions. The workshop that was held on 14 and 15 March …
On 16 through 17 March 2018 the University of Gondar conducted the 5th Institutional Annual Conference on Quality of Education. This year’s theme: Quality Assurance System in Higher Education: its current Practice, Challenges and Prospects seeks to do a crucial …
የአፄ ቴዎድሮስ ንጉሰ ነገስት ዘ ኢትዩጵያ ዝክረ-ሰማዓት 150ኛ ዓመት በዓል ከሚያዚያ 2-6/2010 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ በጎንደር ዩኒቨርስቲ የሚከበር ሲሆን የዝገጅቱ ድምቀት የሆነውም የሴት ተማሪዎች የቁንጅና ዉድድር መጋቢት 16/2010 ይካሄዳል፡፡ የዚህ ውድድር አሸናፊ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 23/2010 ዓ.ም በሚካሄደው የአማራ …
College of Medicine and Health Sciences School of Public Health, UoG, kindly invites you to attend two doctoral dissertation defenses. Topics: Health Related Quality of Life Among Hiv-Visceral Leishmaniasis Coinfected Patients: An Emerging Public Health Issue In Northwest Ethiopia By: …
የአለም የሴቶችን ቀን ምክንያት በማድረግ፣ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስርዓተ ፆታና ኤች አይቪ ኤድስ ዳይሬክቶሬት እና የዩኒቨርሲቲው ማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ ከጀርመን የባህል ማዕከል(ጎቴ) ጋር በመተባበር “ሴቶች በኢትዮጵያ ኪነ-ጥበብ(Women in Ethiopian Art)” በሚል መሪ ቃል ከየካቲት 30 እስከ መጋቢት 1/2010 ዓ.ም በማራኪ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በየዓመቱ ከሚያከናዉናቸዉ ዋናዋና ተግባራት መካከል አንዱ የሆነዉ አመታዊ የትምህርት ጥራት ጉባኤ መጋቢት 7 እና 8፤ 2010 ዓ.ም ለ5ኛ ጊዜ ይካሄዳል፡፡ ሁለት ቀን በሚቆየዉ በዚህ ዝግጅት ላይ በመጀመሪያዉ ቀን የትምህርት ሚኒስትሩን ጨምሮ ከተለያዩ ተቋማት የተጋበዙ እንግዶች የሚገኙ ሲሆን ፤ …
An event concerning capacity building took place at UoG’s Aluminum Hall on March 10 and 11 2018. The workshop for persons with disabilities focused on psycho social skill, academic competence and gender based violence against female students with disabilities. The …
