Perhaps the Ethiopian experience when it comes to Information Technology is, in comparison to more advanced nations, nonexistent. Fighting to stay competitive in a global arena in such fields can be worrisome or even intimidating to say the least. But …
Kossoye Development Program (KDP) was established in 2005 in the village of Kossoye. The founder of KDP, Prof. Dens Carlson who has lived in Gondar for over 40 years, has made it a goal of his to improve nutrition and …
With the topic, “The apathy of the intelligentsia in public scholarship who is to blame?” Dr. Taye Nigusie from Addis Ababa University gave a public seminar focusing on the decline of the morale of the educated. On 27 February 2018 …
ኢትዮጵያዊ ናቸው:: ተወልደው ያደጉት ጎንደር ከተማ ነው:: ከ30 ዓመት በላይ ኑሯቸውን አሜሪካን ሀገር አድርገዋል በመሆኑም የአሜሪካዊ ዜግነት ተሰጥቷቸዋል፡፡ የመጀመሪያና የሁለተኛ ዲግሪያቸውን በመካኒካል ምህንድስና/mechanical engineering እና በአይ.ቲ/IT ዘርፍ ያገኙ ግለሰብ ናቸው፡፡ በአሁኑ ሰዓትም የዶክትሬት ዲግሪያቸውን በተመሳሳይ ዘርፍ እየተከታተሉ ይገኛሉ፡፡ ለ22 ዓመት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ጂ አይ ዚ/GIZ ከተሰኘ የጀርመን መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በመተባበር 5ተኛውን ሀገራዊ የዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ ትስስር እና የቴክኖሎጂ ሽግግር ጉባኤ “የተቀናጀ የዩኒቨርሲቲ፣ ሙያና ቴክኒክ እንዲሁም ኢንዱስትሪ ጥምረት ለሀገር እድገት/Coordinated University –TVET- Industry Coordination for Ethiopia’s Industrialization” በሚል …
With the theme coordinated university industry cooperation for Ethiopia’s industrialization, from 23-24 February 2018, the Institute of Technology at the University of Gondar hosted the 5th National University Industry Linkage annual conference. The conference that took place at Goha Hotel …
በቅርቡ በአለም ጤና ድርጅት የተሰራ አንድ ጥናት እንደሚያመለክተው በአለም 38 ሚሊየን ያህል አይነ ስውራን ይገኛሉ፡፡ በከፊል ሰሃራማ የአፍሪካ አገራትን ስንመለከት ደግሞ ይህ አሀዝ 7 ሚሊየን ገደማ ሆኖ እናገኘዋለን፡፡ በአፍሪካም ሆነ በሌሎች አህጉራት በከፍተኛ ደረጃ የሰዎችን የአይን ብርሃን በመንጠቅ ለአይነ-ስውርነት በማጋለጥ …
The values of sports science is widely known throughout the sports world and many institutions. In some cases it actually turns out to be a lucrative business for the professionals in major sports clubs. Notwithstanding though, in Ethiopia this specialization …
የጎንደር አካል ጉዳተኞች ክህሎት ማሰልጠኛ ማዕከል በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስር ከሚገኘው ሲቢአር ፕሮግራምና ሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር ከተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ 95 አካል ጉዳተኞችን ለአምስት ወር በተለያዩ ሙያዎች አሰልጥኖ የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት ጥር 29/2010 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ፡፡ በ1963 ዓ.ም የተመሰረተው …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክና የምርምር ዘርፎች የመዋቅር ማሻሻያ ጥናት የካቲት 09/2010 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ሰኔት አዳራሽ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል :: በውይይቱ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት፣ም/ፕሬዚዳንቶች፣ ዲኖችና ዳይሬክተሮች ተገኝተው በቀረበው የመዋቅር ጥናት ላይ የማስተካከያ ሀሳብ ሰጥተዋል :: የመዋቅር ጥናቱ ዋና አላማ ዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን አገራዊ ተልዕኮዎች …
