በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ቤት አዘጋጅነት በፆታዊ ጥቃትና በህግ የበላይነት ላይ ያተኮረ ወርክ ሾፕ በትምህርት ቤቱ ምስለ ችሎት አዳራሽ ህዳር 22/2010 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ በወርክ ሾፑ ከአሜሪካ ሲያትል ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ቤት መምህር የሆኑት ላይቬሪያዊት ፕሮፌሰር ቬሮኒካ ፈይ ፈሩይ ተጋብዘው ጥናታዊ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመጪው 20 ዓመታት የምድረ ግቢ ዲዛይን መሪ ዕቅድ/master plan የመጀመሪያ ዙር የንድፍ ስራ ግምገማ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተለያዩ ውይይቶች፣ የግቢ ምልከታዎች እና ገለጻዎች ህዳር 26-27/2010 ዓ.ም በዩኒቨርሲው ግቢ ተካሂዷል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከዚህ በፊት የነበረውን ዘልማዳዊ የግንባታ ቦታ አጠቃቀም ሳይንሳዊ …
A first of its kind in Ethiopian universities, the University of Gondar sets a path towards a more sustainable use of its territory. The 2 day consultation started on 5 December 2017. By focusing on UoG’s campus master plan and …
ኢትዮጵያ ታሪኳን፣ ነፃነቷን፣ ጥበቧን፣ ባህሏን፣ ወጓን እና ቅርሷን ለመጠበቅና ለባዕዳን ላለማስደፈር ሲሉ ብዙ ጀግኖች ወድቀዋል፤ ህይወታቸውን አሳልፈው ሰጥተዋል፡፡ ለዚህ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት ታሪካዊው የሚሊኒየሙ ጀግና መይሳው ካሳ ሃይሉ (አፄ ቴዎድሮስ) ናቸው፡፡ ስለሀገራቸው አንድነት እና እድገት ሲሉ ለተሰውት አፄ ቴዎድሮስ ባለ …
For the 25th consecutive time in Ethiopia, and for the 26th globally, the world recognized those people who are disabled. On 3 December 2017 at the Science Amba auditorium, with the theme ‘transformation towards sustainable resilient societies for all’, the …
University of Gondar is a pioneer in providing many and diverse community service in Gondar and the surrounding areas. The university is providing professional and material support to several primary hospitals. The newly inaugurated Gohala, Sanja and Janamora Primary Hospitals …
Some years ago, a novice teacher started impactful work in natural resource conservation along with his teaching career. Initiated by teacher Asnakew Abitew, the aforementioned teacher and the current supervisor at Dawa Damot kebele, Gonder Zuria District, the University of …
እንደ አለም አቀፍ የጤና ድርጅት መረጃ ከ1 ቢሊዮን (15%) በላይ የሚሆኑ የዓለማችን ሰዎች ለአካል ጉዳተኝነት የተጋለጡ ናቸው፡፡ ከዚህ አሀዝ በመነሳት የሀገራችንን ስንመለክት 17.6% የሚሆነው የህብረተሰብ ክፍል የአካል ጉዳተኛ እንደሚሆን ይገመታል፤ ከእነዚህም ውስጥ 95% የሚሆነው ህዝብ በድህነት እንደሚኖሩ መረጃዎች ያሳያሉ፤ ይህ …
What took place on 1 December 2017 in the CBR office in the College of Medicine and Health Sciences was a show of self-evaluation for the MCF team at the University of Gondar. It allowed the MasterCard Scholars program, that …
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ መጠነ ሰፊ የማህበረሰብ አገልግሎት ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡ከነዚህም የማህበረሰብ አገልግሎት አበይት ተግባራ መካከል በጎንደር ከተማና አካባቢው ለሚገኙ ጤና ጣቢያዎችና ሆስፒታሎች እያደረገ ያለው የቁሳቁስና የሙያ ድጋፍ ይጠቀሳል፡፡ባሳለፍነው ቅዳሜ ህዳር 16/2010 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲው ከ1.5 ሚሊየን ብር በላይ ሊያመጣ የሚችል የተለያዬ የህክምና …
