The following article is from the University of Gondar’s Steering Committee and is disseminated by the University of Gondar’s Public and International Relations Directorate: [widgetkit id=7184] Dear University of Gondar Alumni and Friends, On behalf of the University of Gondar’s …
የሁለተኛ ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች ተብለው ከሚታወቁት 10 ዩኒቨርሲቲዎች በ2002 ዓ.ም የተመሰረተው የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አቅሙን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያጎለበተ በመምጣቱ 35ኛውን የከፍተኛ ተቋማዊ ለውጥ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መርሃ ግብር እንዲያካሂድ በመመረጡ በዚሁ ዩኒቨርሲቲ ከጥቅምት 06 እስከ ጥቅምት 07/2010 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት …
The University of Gondar currently is undergoing induction training for newly recruited academic staff members. The training that will be held from 28-29 October will introduce and instruct the new UoG staff on professionalism and institutional ethics that will be …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2009 በጀት ዓመት ባሳየው የላቀ አጠቃላይ አፈጻጸም በሀገራችን ከሚገኙ ነባር ዩኒቨርሲቲዎች ለ2ኛ ጊዜ 1ኛ በመሆን እና ከአትዮጵያ የጥራት ሽልማት ድርጅት አሁንም ለ2ኛ ጊዜ የ1ኛ ደረጃ የጥራት ተሸላሚ መሆኑ የሚታወስ ነው፡፡ ዓመቱን በስኬት በማጠናቀቅ የድርብ ድል ባለቤት መሆኑ ከተሰማ …
Days after receiving the top award for being the number 1 ranked university in the country, yet again another recognition is given to the University of Gondar. What took place at the Ethiopian Quality Award Organization’s event on 24 October, …
To increase transparency and accountability in the teaching learning process, across the country, the Ministry of Education signs agreements with public higher education institutions. The aim of the consensus is to increase student employment rates through quality education, which will …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማህፀንና ፅንስ ህክምና ትምህርት ክፍል ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በመተባበር ከጥቅምት 7/2010 ዓ.ም ጀምሮ ለ5 ተከታታይ ቀናት የቆየ የላፓራስኮፒ (laparascopy)ና ኢንዶስኮፒ(endoscopy) ወርክሾፕ በዩኒቨርሲቲው አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተካሂዷል፡፡ [widgetkit id=7141] በአሜርካን ሀገር በላፓራስኮፒ(laparascopy)ና ኢንዶስኮፒ(endoscopy) ህክምና …
A workshop that focused on aiding and assisting issues that arise in women was held at the University of Gondar’s hospital. Gynecological issues have increased over the years. Likewise though, evolution in the ways to treat it has been modified …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አካል ጉዳት፣ ጥናትና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከኢትዮጵያውያን ሴንተር ዊዝ ዲስኤብሊትስ ኤንድ ዲቨሎፕመንት (Ethiopians center with disabilities & development) ጋር በመተባበር፣ ለ2010 ዓ.ም የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከጥቅምት 3 – 5/2010 ዓ.ም አዘጋጅቷል፡፡ …
The following message is from Mr. Tefera Derebew,Coordinaor for the Rural Sector at the Democratic System Building Coordination Center with the rank of minister and board chairman of UoG: “In response to the achievement that took place at Ethiopia’s 35th …
