በጎንደር ዩኒቨርሲቲ 26ኛው አመታዊ የምርምር፣ የማህበረሰብ አገልግሎትና ቴክኖሎጅ የሽግግር ጉባኤ ‹ሳይንስና ቴክኖሎጅ ለኢትዮጲያ ህዳሴ› በሚል መሪ ቃል የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣መምህራን፣ ተማሪዎች፣ ከተለያየ ዩኒቨርሲቲ የመጡ መምህራን እና ጥናት አቅራቢወች፣ የአካባቢው ማህበረሰብ፣ አርሶ አደሮች፣የወረዳ አመራሮችና ከሀገር ውጭ ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ ሙሁራን በተገኙበት …
Quality, generally defined, at least in the education context, as “fitness for purpose,” should be undoubtedly the core mission of education institutions. Addressing this central issue requires these institutions producing competent, compassionate, committed and ethical generations that can shoulder …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተቋማዊ ለውጥ ማስተባበሪያ ዳይሬክተሬት ከጎንደር ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ለ55 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የስራ ክፍል አመራሮችና ፈፃሚወች በካይዘን ስራ አመራር ፍልስፍና ዙሪያ በዩኒቨርሲቲ እንግዳ ማረፊያ ከሰኔ 02-03/2008 ዓ.ም የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት …
The latest world-class gynecologic diagnosis and treatment laparoscopy technology that University of Gondar (UoG) teaching hospital introduced recently,can be considered as an evidence for the university is in the time to invade the impossible, and revolutionize its overall services to …
25ኛዉን የግንቦት 20 የብር እዮቤልዮ የድል በዓልን ምክንያት በማደረግ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎቹን፣ የምርምር ግኝቶቹንና የማህብረሰብ አገልግሎቶችን በቦታዉ በመገኘት ከግንቦት 15- 18/2008 ዓ.ም ለህዝብ ይፋ አደረገ፡፡ ለተከታታይ አራት ቀናት የዩኒቨርሲቲዉን ስራዎች በትጋትና በሚያምር ገለፃ ለበርካታ ጎብኝዎች …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እና በአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ትብብር ለቱሪዝም አገልግሎት ሰጭ ተቋማት የድጋፍ ና ክትትል ባለሙያዎች በደብረ ማርቆስ ከተማ ከግንቦት 17-20/2008 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡ በስልጠናው የክልሉን ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ልዑል ዮኃንስን ጨምሮ ወደ 400 የሚጠጉ ተሳታፊዎች የተገኙ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2008 ዓ.ም በክረምት መርሃ ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ የስልጠና መስኮች በባዬሎጅ በኬሚስትሪ በፊዚክስ በሂሣብ በስፖርት ሳይንስ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ በኢንፎርሜሽን ሳይንስ በኮምፒዩተር ሳይንስ በኢንፎርሜሽን ሲስተም በማኔጅመንት በአካውንቲንግና ፋይናንስ በኢኮኖሚክስ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት ሎጅስቲክና ሰፕላይ ቸይን ማኔጀመንት በእንግሊዝኛ …
University of Gondar would like to invite to new applicants for 2008 E.C undergraduate summer training programs in the following fields of studies. College of Business and Economics Management Accounting and Finance Economics Marketing Management Logistic & Supply …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2008 ዓ.ም በክረምት መርሃ ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡ የስልጠና መስኮች በባዬሎጅ በኬሚስትሪ በፊዚክስ በሂሣብ በስፖርት ሳይንስ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ በኢንፎርሜሽን ሳይንስ በኮምፒዩተር ሳይንስ በኢንፎርሜሽን ሲስተም በማኔጅመንት በአካውንቲንግና ፋይናንስ በኢኮኖሚክስ በማርኬቲንግ ማኔጅመንት ሎጅስቲክና ሰፕላይ ቸይን …
የኢትዮጲያ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ሽፈራው ሽጉጤ፣ የትምህርት ሚኒስተር ድኤታ ዶ/ር ካቫ ኦርጌሳ እንዲሁም ባልደረቦቻቸዉ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአይሲቲ ስማርት ክፍል (Ict smart room) ሚያዚያ 7/2008 ዓ.ም የቀጥታ ቪድዮ ከንፍረንስ አደረጉ፡፡ የኢፈዲሪ ትምህርት ሚኒስተር በሀገሪቱ ያሉትን …
