በሰሜን ወሎ ዞን በላሊበላ ላስታ ወረዳ የሚገኘውን የአቡነ ዮሴፍ የጠፈር ምርምር ጠቢያ እና በግዳን ወረዳ የሚገኘውን የአቡኃይ ጋራ (ለምድ ጣቢያ) የጠፈር ምርምር ጣቢያ ባለበት ሁኔታ ከኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ ወደ ጎንደር ዩኒቨርቲ፣ መቀሌ ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲና ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ለማዘዋወር የካቲት …
UoG’s president, his Excellency, Dr. Desalegn Mengesha, Dr Ayalew Temesgen, Dean of the Natural and Computational Sciences College, and other two faculties of the college were in North Sudan recently based on the invitation they received from University of Gadarif, …
1.DAAD Scholarship for teaching and research staff from Developing Countries DAAD Regional Office for Africa is happy to announce the renewal and expansion of the-DAAD in-Country/In-Region Scholarship Programme for Postgraduates. This Programme, which is funded by the German Federal Ministry …
The Research and Community service vice president office and the female academicians association of the University of Gondar organized the Operational Research Protocol Development Training for all female academicians from January 22-24/2016 at Taye Belay Hotel, Gondar. The basic aim …
The Office of Vice President for Research and Community Service hereby announces the 2015/16 annual call for research proposals for possible funding. The research proposal:1. should be in line with the research proposal submission format and guidelines of the university;2. need …
የተማሪዎች ህብረት የምርጫ ፕሮግራምን በንግግር የከፈቱት ዶ/ር ደሳለኝ መንገሻ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፕሬዚዳንት ተወካይ በንግግራቸው ምርጫ የምታከናዉኑ ተማሪዎች እንኳን ደህና መጣችሁ ብለዉ የተናገሩ ሲሆን የተማሪዎች ህብረት ሚና በዩኒቨርሲቲው ዉስጥ ከፍተኛ በመሆኑ መራጮች ትኩረት ሰጥታችሁ መምረጥ ይገባችኋል ብለዋል፡፡ ዶ/ር ደሳለኝ መንገሻ …
የዩኒቨርሲቲያችን የካዉንስል አባላት በመልካም አስተዳደር እና በትምህርት ልማት ሰራዊት ግንባታ የ2008 ዓ.ም ዕቅድ ግምገማ በዩኒቨርሲቲዉ የእንግዳ ማረፊያ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ ጥቅምት 25/2008 ዓ.ም የተካሄደውን የዕቅድ ግምገማ በንግግር የከፈቱት ዶ/ር ደሳለኝ መንገሻ የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዚዳንት ተወካይ ሲሆኑ፤ባደረጉት ንግግር የመልካም …
ጥቅምት 15/2008 ዓ.ም. በተለያዩ የሀገራችን ከተሞችና ወረዳዎች እየተዘዋወረ ያለው የህዳሴ ዋንጫ በሰሜን ጎንደር ወረዳዎች ሲዘዋወር ቆይቶ ጎንደር ከተማ በገባበት ወቅት ዩኒቨርሲቲውም ለዚህ ታላቅ ግድብ የበኩሉን ማድረግ ስለሚገባ የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከፊል ገፅታ በዚህ ወቅት የጎንደር …
በዓለም የመጀመሪያ የሆነዉ የጉቴሽን ወይም ቁርዘት የምርምር ኮንፈረንስ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የግብርናና ገጠር ትራስፎርሜሽን ኮሌጅ ተካሂዷል፡፡ ኮንፈረንሱን በንግግር የከፈቱት አቶ ሰለሞን አብርሃ የአስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ተወካይ እንደገለፁት “በዚህ ወቅት በፈረንሳይ ሃገር ከ200 በላይ የሚሆኑ ሀገራት ስለ አየር ብክለት እና በሰዉ ልጆች …
