የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከ2013ዓ.ም እስከ 2022 ዓ.ም የሚተገብረው የአስር ዓመት መሪ የልማት ዕቅድ እና የአምስት ዓመት ስትራቴጅክ እቅድ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት፣ ለአጋርና ባለድርሻ አካላት የማስተዋወቅ እና ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር መጋቢት 14/2013ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ ተካሂዷል፡፡ በመርሀ-ግብሩ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ፖሊሲ፣ ስትራቴጅ እና እቅዶች ዙሪያ ለዩኒቨርሲቲው ካውንስል አባላት ከመጋቢት 13-14/2013 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናውን ያስጀመሩት የአካዳሚክ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፕሬዚዳንት ተወካይ ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ እንደገለፁት መንግስት የትምህርትን ተደራሽነት ለማስፋፋት ጥረት ቢያደረግም ከፍተኛ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ መምህራን (Improving skill and providing all office machine menetainance servies) በሚል ርዕስ ለማዕከላዊ እና ለሰሜን ጎንደር የመንግስት መስሪያ ቤቶች የአይቲ ባለሙያዎች ከመጋቢት 10-11/2013ዓ/ም የማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና በኮሌጁ የስልጠና ክፍል ሰጥተዋል፡፡
From the 23-24th of March 2021 the Mastercard Foundation Scholars Program at the University of Gondar will be organizing a partner meeting with relevant stakeholders and partners to assess the impact of current internship initiatives of the scholars. Those who …
A Training is being provided on the Science and Higher Education Policy, Strategy and Plan The University of Gondar’s Science and Higher Education Policy, Strategy and Plan is being presented to the University Council members. The Presentation will take place …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲና የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ከኤፊድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር እና ከብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት ኤጀንሲ ጋር በጋራ በመተባበር 6ተኛውን ሀገር አቀፍ የግእዝ ቋንቋ ጉባኤ ግእዝና ግብረ-ገብነት በሚል መሪ ቃል ከመጋቢት 9-11ዓ/ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አልሙኒዬም ህንፃ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ የ”ሂዩማን ኒትሪሽን” መምህር ተ/ፕሮፌሰር አማረ ታሪኩ በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና አጠባበቅ ማህበር አመካኝነት በሚካሄደውን ሀገር አቀፍ የምርምር ውድድር የአመቱ ምርጥ ወጣት የህብረተሰብ ጤና ተመራማሪ ተብለው ተመረጡ፡፡ በአ.አ ኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል በተካሄደው በዚህ የውድድርና የሽልማት ስነ-ስርዓት የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ህክምናና ሳይንስ ኮሌጅ የአየር ንብረት ለውጥን ያገናዘበ የእንስሳት እርባታ ምን መምሰል አለበት በሚል ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን ለተውጣጡ የግብርና ባለሙያዎች፣ አርሶአደሮች እና ዘመናዊ የወተት ላም አርቢዎች በአምባ ጊዎርጊስ ከተማ መጋቢት 3 እና 4/2013ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ110ኛ ጊዜ፣ በሀገራችን ለ45 ጊዜ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲአችን ለ12ኛ ጊዜ የሚከበረውን ዓለምአቀፍ የሴቶች ቀን (march 8) በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሮ ውሏል፡፡ በዓሉ የተከበረው መጋቢት 5/2013 ዓ.ም ሲሆን መሪ ቃሉም “የሴቶችን መብት የሚያከብር ማህበረሰብ እንፍጠር” የሚል …
ባደጉት ሀገራት ከእንስሳት መብት ጋር በተያያዘ በመንግስት ደረጃ የተለያዩ ህግጋቶች የጸደቁ በመሆናቸውና የተለያዩ የእንስሳት መብት ተከራካሪ ድርጅቶች በመኖራቸው፣ የየሀገራቱ ዜጎች እንሰሶችን ማንገላታት፣ ጉልበታቸው ያለአግባብ መበዝበዝና የመሳሰሉ በደሎችን በእንስሳት ላይ ማድረስ ፈጽሞ አይችሉም፡፡ ሆኖም ግን ይህንን ጉዳይ በሀገራችን አውድ ስናየው ሰፊ …
