የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ መምህራን ከጥናትና ምርምር ጽንሰ-ሀሳቦች ጋር የተያያዙ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ለዩኒቨርሲቲው ድህረ ምረቃ ተማሪዎች (ለ2ኛና 3ኛ ዲግሪ ተማሪዎች) ከየካቲት 17-18/2013ዓ/ም ሰጥቷል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ጌትነት ማስረሻ ለሰልጣኞች የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሳይኮሎጅ ትምህርት ክፍል አዘጋጅነት ለጎንደር ከተማ ፈለገ አብዮት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ የትምህርት ቤት ነርሶች (school nurses) እና ስነ-ልቦና አማካሪዎች የአዕምሮ ጤናን በትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሳደግ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከየካቲት 10-12/2013 ተሰጠ፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት …
የአዕምሮ ጤናን በትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሳወቅ የሚያግዝ ስልጠና ተሰጠ
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሳይኮሎጅ ትምህርት ክፍል አዘጋጅነት ለጎንደር ከተማ ፈለገ አብዮት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ የትምህርት ቤት ነርሶች (school nurses) እና ስነ-ልቦና አማካሪዎች የአዕምሮ ጤናን በትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሳደግ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከየካቲት 10-12/2013 ተሰጠ፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ህክምናና ሳይንስ ኮሌጅ የውሻ ንክሻን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል በንድፈ-ሀሳብና በተግባር የተደገፈ ስልጠና ለእንስሳት ህክምና ሙያተኞችና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ዛሬ የካቲት 13/2013 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡ የጎንደርዩ ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ህክምናና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ሽመልስ ዳኛቸው፣ የዩኒቨርሲቲው ዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስርና ቴክኖሎጅ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሳይኮሎጅ ትምህርት ክፍል አዘጋጅነት ለጎንደር ከተማ ፈለገ አብዮት 1ኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን፣ ርዕሰ መምህራን፣ የትምህርት ቤት ነርሶች (school nurses) እና ስነ-ልቦና አማካሪዎች የአዕምሮ ጤናን በትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሳደግ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከየካቲት 10-12/2013 ተሰጠ፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት …
This is to inform all academic staff that the Mastercard Foundation Scholars program of UoG, in collaboration with Queen’s University Canada, has prepared fully funded international English training and examination for UoG academicians who are potential candidates for MSc level …
የዩኒቨርሲቲው የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ጌትነት ማስረሻ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸውም ኮሌጃቸው በውስን የሰው ሀይልና ትምህርት ክፍሎች ተማሪ ተቀብሎ ማስተማር እንደጀመረ እና በአሁኑ ወቅት በርካታ መምህራንና ተመራማሪዎች (በ2ኛና በ3ኛ ዲግሪ) አያሌ ተማሪዎችን በተለያዩ ኮሎጆች እያስተማሩ እንደሚገኙ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ የትምህርት ጥራትና የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች በመተባበር የቅድመና ድህረ- ምረቃ ካሪኩለም አተገባበርን በተመለከተ የካቲት 9 እና 10/2013 ዓ.ም አውደጥናት ተካሄደ፡፡ በአውደጥናቱ የዩኒቨርሲቲው የህክምና ት/ቤት ስታፍ አባላት፣ የክሊኒካልና አካዳሚክ አስተባባሪዎች እንዲሁም የህክምና ማህበር ፕሬዚዳንትና ሌሎች በካሪኩለም ላይ ሰፊ ልምድ ያላቸው …
