በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ዙር የመስክና ቡድን ስልጠና /TTP /Team Trening Program/ በአራት ቡድን ተመድበው በወጡ የህክምና ተመራቂ ተማሪዎች ግንቦት 5/ 2015 ዓ/ም በወረታ ሳይት የተሰሩ ትንንሽ ፕሮጀክቶች ተመረቁ ፡፡ በምረቃ መርሀግብሩ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ2015 በጀት ዓመት የ1ኛው ዙር የመስክና ቡድን ስልጠና (TTP) ፕሮግራም በወጡ ተመራቂ ተማሪዎች ግንቦት 5/ 2015 ዓ/ም በቆላድባ፣ በጠዳ፣ በወረታና በደባርቅ ከተሞች የተሰሩ ትንንሽ ፕሮጀክቶች የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተመረቁ ፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በመስክ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኪነጥበባትና ባህል ማዕከል (ኪባማ) የተለያዩ የኪነጥበብ ዝግጅቶችን ግንቦት 3/2015 ዓ.ም በማራኪ አሉምኒየም አዳራሽ ለታዳሚዎች አቀረበ፡፡ በኪነጥበብ ዝግጅቱ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች እና በተለያዩ የትምህርት ክፍሎች የሚማሩ ተማሪዎች ተሳትፈዋል ፡፡ በእለቱ በተማሪዎች እና በአስተባባሪዎች የተዘጋጁ ቅኔአዘል መነባንቦች፣ግጥም፣ሙዚቃዊ ተውኔት እና ሌሎች አዝናኝና …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በዶ/ር አስማማው አለሙ አስተባባሪነት ከኢትዮጵያ ደን ልማት የደን ሴክተር ትራንስፎርሜሽን ፕሮጀክት በተገኘ የበጀት ድጋፍ Restoration of sacred forests and degraded forest landscaps for enhanced carbon sequestration, biodiversity conservation and livelihood improvements( RSDL-CCLI) በሚል ርዕስ በዩኒቨርሲቲያችን እየተተገበረ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከአፍሪካን ወርልድ ላይፍ ፋውንዴሽን ፕሮግራም ጋር በመተባበር ለሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክ የአስጎብኝ ማህበር አባላትና ለሌሎች አገልግሎት ሰጪ አካላት ፓርኩን ከመጠበቅ፣ ከማስተዋወቅ፣ ከማስጎብኘትና ለሀገርና ለአካባቢው የኢኮኖሚ ምንጭ እንዲሆን ከመስራት አኳያ በንድፈ ሃሳብና በተግባር የተደገፈ ስልጠና ከዛሬ ሚያዚያ 30/2015 ዓ/ም …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአማራ ጥናት ተቋም ረቂቅ ሰነድና የሀገርኛ ቋንቋዎች ሥርዓተ ትምህርት መመስረቻ የፍላጎት ጥናት ሰነድ ግምገማ ሀገር አቀፍ አውደ ጥናት ዛሬ ሚያዚያ 24/2015ዓ/ም በማራኪ አልሙኒዬም ህንፃ የመሰብሰቢያ አዳራሽ አካሄደ፡፡ በዚህ ሀገር አቀፍ አውደ ጥናት የዩኒቨርሲቲያችንን ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት አጸደወይንን ጨምሮ …
UNIQUE Land use in collaboration with ILRI, AICCRA, FANRPAN, ACIAR conducted an inception Workshop on Strengthening Adaptive Capacity of Extensive Livestock Systems for Food and Nutrition Security and Low -emissions Development in Eastern and Southern Africa on April 20/2023 at …
UNIQUE Land use ከILRI ፣ AICCRA ፣ FANRPAN እና ACIAR ጋር በመተባበር በደቡብ እና ምስራቅ አፍሪካ መጠነ-ሰፊ የእንስሳት ሀብት ስርዓትን በማላመድ ለምግብ እና ስነ-ምግብ ዋስትና እንዲሁም ለዝቅተኛ የግሪን ሀውስ ጋዝ ልቀት መጠቀም ላይ ትኩረት ያደረገ የፕሮጀክት ማስጀመሪያ አውደጥናት ሚያዝያ 12/2015 …
ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ2015 ዓ/ም በጀት ዓመት የ1ኛው ዙር ለመስክና ቡድን ስልጠና (TTP) ፕሮግራም ለሚወጡ ተመራቂ ተማሪዎች ዛሬ ሚያዚያ 10/ 2015 ዓ/ም በሳይንስ አምባ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ቅድሚያ ስልጠናና ኦረንቴሽን ተሰጠ፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በመስክ የቡድን ስልጠና (TTP) ፕሮግራም፣ …
Graduate scholarships to attend the University of Gondar which is fully funded by the Mastercard Foundation are now open. Citizens of Ethiopia, Somalia, Djibouti, South Sudan, and Eritrea with a Bachelor’s degree earned in the past 5 years from a recognized …










