የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት 5 ዓመት ከመንፈቅ የመደበኛ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተው ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ወንድ 33፣ ሴት 16 በድምሩ 49 የኪነ-ህንጻ እጩ ተመራቂዎችን በኢንስቲትዩቱ ግቢ አስመርቋል፡፡ በተመሳሳይ በተከታታይ መርሀ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ የሲቪል ምህንድስና ተማሪዎች ወንድ 18፣ ሴት 2 በድምሩ …
In a well thought out and complete ceremony the Institute of Technology concludes its graduation of its architecture and civil engineering students. What took place on 10 February 2018 saw the culmination of hard work that took 5 years and …
With the title “The place of the Humanities in Policies of Modern Education, on 5 February 2018, Professor Baye Yimam from Addis Ababa University spoke in length about education and its trajectory in the country. Others who were present, among …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ የጂኦግራፊና አካባቢ ጥናት ትምህርት ክፍል ማራኪ ግቢ ከአዲሱ ህንፃ በኮሌጁ አዳራሽ ጥር 24/2010 ዓ/ም ሴሚናር አካሄደ፡፡የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር መሰረት ካሴ ፣ የማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ካሳሁን ተገኘ፣ የትምህርት ክፍል …
ከደ/ታቦር ዳግማዊ ቴዎድሮስ መታሰቢያ ሀውልት ምረቃ በዓል በኋላ፣ በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ሰብሳቢ ዶ/ር ደሳለኝ መንገሻ፣ ከአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ከሆኑት ከዶ/ር ሂሩት ካሳው፣ በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች እና በክልሉ ዩኒቨርሲቲዎች ከሚያስተምሩ የታሪክ …
In the hours before the UoG delegation reached Debre Tabor to discuss matters pertaining to Emperor Tewodros’s 150th anniversary another type of celebration was taking shape. On 6 February 2018 the town known for its high altitude and gusty winds …
Environment and Natural Resource Economics Department in the School of Economics, University of Gondar has been offering a postgraduate program in both regular and extension status since 2010. Expanding its institutional capacity, the department will give admission with extension status …
የአካባቢ እና ተፈጥሮ-ሃብት ኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል (Environmental and Natural Resource Economics Department ) በጎንደር ዩኒቨርስቲ፣ በኢኮኖሚክስ ትምህርት ቤት (School of Economics) ስር ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ በመደበኛ (Regular) እና ተከታታይ (Extension) መርሃ-ግብር የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎችን ተቀብሎ ሲያስተምር ቆይቷል፡፡ በመሆኑም ያለውን የሰው …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2010 ዓ.ም በ2ኛ ሴሚስተር በድህረ ምረቃ ትምህርት መርሀ ግብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የተለያዩ ትምህርት መስኮች ተማሪዎችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 1. School of Medicine (ስኩል ኦፍ ሜድስን) • M Sc in human anatomy የምዘገባ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካል ጉዳተኛ ሰራተኞች ማህበር አመሰራረትና አጠቃላይ እንቅስቃሴን አስመልክቶ የማህበሩ አባላት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ጥር 26/2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሲ.ቢ.አር/CBR ፕሮግራም የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት አካሂዷል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካል ጉዳተኛ ሰራተኞች ማህበር ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሲ.ቢ.አር ፕሮግራም በተደረገ ድጋፍ እና …
