የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2008 ዓ.ም በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በድህረ ምረቃ ትምህርት መርሃ ግብር ምዝገባ ጀመረና
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2008 ዓ.ም በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በድህረ ምረቃ ትምህርት መርሃ ግብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የተለያዩ ትምህርት መስኮች የግል ተማሪዎችን አወዳድሮ ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል ፡፡
School of Medicine (ስኩል ኦፍ ሜዲስን)
-
Specialty in Pediatrics and Child Health
-
Specialty in general Surgery
-
Specialty in gynecology and obstetrics
-
Specialty in internal medicine
-
Specialty in Ophthalmology
-
Specialty in Radiology
-
MSc in clinical Optometry
-
MSc in Anesthesia
-
MSc in physiotherapy
-
MSc. in Human Anatomy
-
MSc in Clinical tropical infectious diseases and HIV medicine
-
MSc in Integrated Clinical and Community Mental Health**
Institute of Public health (በህ/ሰብ ጤና አጠባበቅ ኢንስቲትዩት)
-
PhD in Public Health
-
MPH in Health Informatics
-
MSC in Environmental Health science
-
MPH in Environmental Health
-
MPH in Occupational Health and Safety
-
MPH in health promotion and communication *
-
MPH in reproductive health
-
MPH in Epidemiology and Biostatistics
-
MPH in Human Nutrition
-
MPH in Health Economics
-
MPH in Human Resources for Health Management
-
General MPH
-
MSc. In Applied Human Nutrition
-
MPH in Health Service Management
-
MPH in Biostatistics
School of Biomedical and Laboratory Sciences ስኩል ኦፍ ባዬሜዲካል እና ላብራቶሪ ሳይንስ)
-
PhD in Medical Microbiology
-
MSc in Immunology
-
MSc in Clinical Chemistry
-
MSC in Clinical Hematology
-
MSc in infectious and tropical Diseases
-
MSc in Medical Microbiology
-
MSc in Medical Parasitology
School of Pharmacy (ስኩል ኦፍ ፋርማሲ)
-
MSc in Pharmacology
-
MSc. In Clinical Pharmacy
በነርሲንግ ዲፓርትመንት
-
MSC in Clinical Midwifery
-
*= New programs which will going to be opened by next year (2008 E.C)
የምዝገባ ቦታ፡- በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ረዳትሬጅስትራር ጽ/ቤት
የመመዝገቢያ ጊዜ፡- ከሐምሌ 30 እሰከ ነሀሴ 26 ቀን 2007 ዘወትር በስራ ስዓት መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ
-
የመመዝገቢያ መስፈርት ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣዉ መስፈርት ይሆናል፡፡
-
የመግቢያ ፈተና ነሐሴ 30/2007 ዓ.ም
ለበለጠ መረጃ
+251581110166 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ዳይሬክቶሬት
** Application will take place at Amanuel Hospital; Addis Ababa

