The University of Gondar, in a virtual environment, took part in an MoU signing ceremony today on the 1st of June 2022. The College of Business and Economics organized the event that centered on strengthening teaching and research capabilities that …
After a jam-packed week of events, the 30th research conference ends with style. The closing ceremony of the conference and Exhibition was attended by Dr. Asmare Dejen, Secretary of the Amhara Universities Forum, Dr. Kassahun Tegenge, delegated President and sitting …
The 30th Research Conference organized by the Research and Technology Transfer Vice President office of the University of Gondar was held under the theme “Research, Community Service and Technology Transfer for Rehabilitation and Development”. The event was held today and …
Graduate Scholarship Application (for Ethiopians) This scholarship is open only for nationals of Somalia, Djibouti, South Sudan and Eritrea with Bachelor’s degree earned in the past 5 years from a recognized university at the time of application and intend to …
A group of Israeli parliamentarians and health professionals held a consultative meeting with the University of Gondar at the University Senate Hall on April 13, 2022 to rehabilitate health facilities damaged during the TPLF invasion. Members of the Ethiopian and …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢኒስቲቲዩት የባዮ ሜዲካል ምህንድስና ትምህርት ክፍል “ክሊንተን ኸልዝ አክሰስ ኢኒሼቲቭ” ከተሰኘ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት በተገኘ ድጋፍ ለ2013ዓ/ም ተመራቂ ተማሪዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ቀዝቃዛ ሰንሰለት (Cold Chain) ላይ በሚሰሩ ባለሙያዎች አማካኝነት ከሀምሌ 26/2013ዓ/ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት የሚቆይ በቀዝቃዛ …
በኢንፓክት አንፕሊፋየር ከሚደገፉ አለም አቀፍ ፕሮጀክቶች መካከልል አንዱ የሆነው የበይነ መረብ አጠቃቀም ደህንነት ፕሮጀክት (Online Safety Project) በባህርዳርና በደሴ ከተሞች ከሐምሌ 10/2013 እስከ ሐምሌ11/2013 ዓ.ም በአማራ ክልል ከሚገኙ 45 የመንግስት እና የግል ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለተመረጡ 90 የአይሲቲ መምህራን የአሰልጣኞች …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደቡ ተማሪዎች የቃልኪዳን ቤተሰብ ትውውቅና ትስስር ፕሮግራም ዛሬ ማለትም ሀምሌ 25/2013 ዓ.ም የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ተሾመ አግማስ፣ የቀድሞው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትና የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ ፕ/ር መንገሻ አድማሱ፣ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር …
የሰላሙ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ ማለትም ሐምሌ 24/2013 ዓ.ም በድምቀት አስመረቀ፡፡ በዚህ ደማቅ የምረቃ ስነ ስርዓት የኢፌዴሪ የውኃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚንስትርና የበአሉ ልዩ የክብር እንግዳ የተከበሩ ዶ/ር ኢንጂነር ስለሽ በቀለ፣ የክብር ዶ/ር አርቲስት ቴወድሮስ ካሳሁን ፣ የጎንደር …




