The Heart Convention 2021 that took place for 4 straight days has ended. The Convention that was organized by the Ministry of Science and Higher Education highlighted achievements in teaching, research, technology and industry transfer. When concluding the ceremony awards …
The Ministry of Science and Higher Education for the first time organized a convention that centered on teaching, research, technology and industry transfer from the 12 through 15 of July 2021. The event that took place in Addis Ababa’s Intercontinental …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀና በዓመት ሁለት ጊዜ የምትታተም ‹‹ሰበዝ›› የተሰኘች በአካዳሚያዊ፣ በማህበራዊ፣ በባህላዊ፣ በኪነ-ጥበባዊና በሌሎች ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ትኩረት የምታደርግ መጽሔት የምረቃ ስነ-ስርዓት ዛሬ ሀምሌ 2/2013 ዓ/ም በማራኪ አልሙኒዬም ህንፃ የመሰብሰቢያ አዳራሽ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስነ-ስርዓት …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ የስነ-ምግብ ትምህርት ክፍል በስነ-ምግብ (Nutrition) የዶክትሬት ዲግሪ ስርአተ- ትምህርት ለመክፈት የውጭ ገምጋሚዎችን ያሳተፈ አውደጥናት ሰኔ 30/2013 ዓ.ም በኮሌጁ ምንትዋብ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ በአውደጥናቱ ከዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ምሁራን በተጨማሪ የተለያዩ የመስኩ ምሁራን ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በበይነ-መረብ በመሳተፍ ያላቸውን …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅና አጠ/ስ/ሆስፒታል የክሊኒካል ትሪያል /clinical trial center/ የምርምር ማዕከል ለማስጀመር የሚያስችል አውደ ጥናት ሰኔ 29/2013 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ ተካሄደ። አውደ ጥናቱ የተለያዩ የዩኒቨርሲቲው የስራ ኃላፊወች፣መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በተገኙበት ተካሂዷል። የመድሀኒቶች ውጤታማነት መሞከሪያ የምርምር ማዕከሉን /ክሊኒካል ትሪያል/ ለማስጀመር …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስነ-ትምህርት ኮሌጅ የትምህርት እቅድና ስራ አመራር ትምህርት ክፍል ሀገር አቀፍ የሶስተኛ ዲግሪ ስርአተ ትምህርት ግምገማ (Curriculum Review Work shop to launch PHD program in Education with specialization in Educational Policy and Planning, Educational Leadership and Management and Higher …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ የኤዲቶሪያል ክፍል አዘጋጅነት “On line journal system” የሚል ሶፍትዌር ማስተዋዎቅ የሚያስችል አውደጥናት ሰኔ 28/2013 ዓ.ም በሳይንስ አምባ ፒ ኤች ዲ አዳራሽ ተካሔደ። በአውደ ጥናቱ የተለያዩ የሚመለከታቸው የኮሌጁ ማህበረሰብ አባላት፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፣ ዳይሬክተሮች እና መምህራን ተሳትፈዋል። የኢትዮጵያ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ካለፉት ሶስት ዓመታት ጀምሮ የጤና ስርዓትን ለማጠናከር የአቅም ግንባታና ድጋፍ በማድረግ በአማራና በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በተመረጡ ወረዳዎች ላይ እየሰራ ይገኛል፡፡ ፕሮጀክቱ ከሚሰራባቸው ወረዳዎች መካከል አንዱ የሆነው የወገራ ወረዳ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በመጡ ባለሙያዎች ተለክቶ ሚኒስቴሩ ያስቀመጠውን የትራንስፎርሜሽን መለኪያ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካል ጉዳት ጥናትና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በ2013 ዓ/ም አዲስ ገቢ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን በመቀበል ‹‹አካል ጉዳተኞችን አካታች፣ ምቹና ዘላቂ የተሻለ ዓለምን በድህረ ኮቪድ 19 እንገንባ» በሚል መሪ ቃል የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም ሰኔ 28/2013ዓም በማራኪ ግቢ አልሙኒዬም ህንፃ አዳራሽ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት በየአመቱ ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚመደቡ አዲስ ተማሪዎች መደበኛ ትምህርት ከመጀመራቸው በፊት የህይወት ክህሎት ስልጠና እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡ በዚህ አመትም ለ2013 ዓ.ም አዲስ ተማሪዎች ሰኔ 26 እና ሰኔ 27/2013 ዓ/ም ለሁለት ቀናት የሚቆይ የህይወት ክህሎት ስልጠና …








