በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት በማዕከላዊ ጎንደር ፣በምዕራብ ጎንደርና በሰሜን ጎንደር ለሚገኙ የውኃ፣ የመንገድ ፣የኮንስትራክሽ፣የዲዛይን ባለሙያዎች፣አማካሪ ድርጅቶች እና ባለሀብቶች በተገኙበት “Application of Expanded Polystyrene /EPS/Geofoam in Civil Engineering Projects” በሚል ርዕስ ሰኔ 2 እና 3/2013 ዓ.ም በአጼ ፋሲል ግቢ የግንዛቤ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ፅ/ቤት አዘጋጅነት ’’ሀገር በቀል የትብብር ፒ ኤች ዲ ፕሮግራሞች እና አካታች የምርምር ቡድኖች ’’ (Home- Grown Collaborative PhD Programs and 20 New Interdisciplinary Research Groups) በሚሉ ርእሰ ጉዳዮች ዙሪያ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት አዲሱን ስትራቴጅክ እቅድ መሰረት ያደረገ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ የማህበረሰብ አገልግሎትና የምርምር የትኩረት መስኮች መመሪያ ሰነድ ረቂቅ ግምገማ ላይ ያተኮረ አውደ ጥናት ሰኔ 01 እና 2 /2013ዓ/ም ተካሂዷል፡፡ በአውደ ጥናቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን፣ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ የእንግሊዝኛ ቋንቋና ስነ-ጽሑፍ ትምህርት ክፍል የፍልስፍና ዶክትሬት ድግሪ በተግባራዊ ሥነ-ልሳን / Doctor of Philosophy in Applied Linguistics/ ለመክፈት ሀገር አቀፍ ካሪኩለም ግምገማ በማራኪ አልሙኒዬም አዳራሽ ግንቦት 27 /2013 ዓ.ም አካሄደ ፡፡ በዕለቱ ሀገር አቀፍ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠ/ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአጥንት ቀዶ ህክምና ትምህርት ክፍል የመጀመሪያው የተሳካ ከፍተኛ የዳሌ አጥንት ስብራት ቀዶ ህክምና በውጪ በሚታሰር ብረት መከናወኑን የሆስፒታሉ ቀዶ ህክምና ት/ክፍል ባልደረባ የሆኑት ዶ/ር ቃለአብ ገልፀዋል። በዶ/ር ቃለአብ ተስፋዬ በተመራ ቡድን ይህ መጀመሪያው የተሳካ ህክምና የተደረገው …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለረዥም አመታት በተለያዩ የስራ ክፍሎች አገልግለው በእድሜ ብቁነት በጦሮታ ለተሰናበቱ ሰራተኞች ግንቦት 26/2013ዓ/ም በኦሎምፒክ ሆቴል አዳራሽ የምስጋና መርሀ ግብር አካሄደ፡፡ በዕለቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አጸደወይን፣ የአስተዳደር ም/ፕሬዚዳንት ፕ/ር ጋሻው አንዳርጌ፣ የሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስነ ትምህርት ኮሌጅ አዘጋጅነት ስድስተኛውን ሀገር አቀፍ ምርጫ አስመልክቶ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሁን የምንጠቀምበትን የትምህርት ፖሊሲ መሰረት ያደረገ ገለፃና ክርክር ግንቦት 26/2013 ዓ.ም በማራኪ ግቢ አልሙኒየም ህንፃ መሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በመርሃ ግብሩም የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮችና የዩኒቨርሲቲው …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የድህረ ምረቃ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት እና የምርምርና ህትመት ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በኮሌጁ ስር ለሚገኙ ትምህርት ክፍሎች መምህራን እንዲሁም ለማስተርስና ለፒ ኤች ዲ ተማሪዎች ከግንቦት 25/2013 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት በአጼ ቴዎድሮስ ግቢ ድህረ ምረቃ …
የጎንደር ዩኒቨርሲ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ማህበራዊ ግብይት ለተሻለ ህይወት በሚል የማህበረሰቡን የደም ልገሳ ባህል ለማሳደግ አላማ ያደረገ ስልጠና በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ማሰልጠኛ ክፍል ግንቦት 19 እና 20/2013 ዓ/ም ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው በትምህርት ክፍሉ መምህራን የተሰጠ ሲሆን፣ ወቅታዊ …
የጎንደርዩ ኒቨርሲቲ የቱሪዝም ማኔጅመንት የትምህርት ክፍል ሀገር በቀል እውቀቶችን በመጠቀም አዳዲስ የቱሪዝም መስኮችን የማጎልበትና የመፍጠር ንድፈሃሳብን በተመለከተ፣ ሀገር በቀል የስዕል አሳሳል ጥበብን፣የብራና አዘገጃጀትና አጠቃቀምን እንዲሁም የሸክላ ሥራ ሙያዎችን በተመለከተ ከግንቦት 03-07/2013ዓ/ም ስልጠና መስጠቱ ይታወቃል። በተያያዘም ለሰሜን ጎንደር ዞንና ለደባርቅ ከተማ …




