የጎንደር ዮኒቨርሲቲ ህግ ትምህርት ቤት ለ5ኛው ዙር በአገር አቀፍ ጀረጃ በድሬዳዋ ዮኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በተደረገው የኢትዮጵያ ህግ ትምህርት ቤቶች ውድድር አሸናፊ በመሆን ለውድድሩ ከተዘጋጁት አራት ዋንጫዎች ሶስቱን በመውሰድ አሸንፏል። በዚህ መሰረት፦ 1. ተማሪ ትንሳኤ ብርሀን ንጉሱ የውድድሩ ማጣሪያ ምርጥ ተናጋሪ፣ 2. …
ስድተኛውን ሀገር አቀፍ ምርጫ አስመልክቶ የባለድርሻ አካላት ሚናን ከፍ የማድረግ ዓለማን ይዞ በህግ ትምህርት ክፍል የተዘጋጀ ሀገር አቀፍ ውይይት ግንቦት 13/2013 ዓ.ም. በማራኪ ግቢ ተካሄደ፡፡ በውይይቱ ከፌዴራል፣ከክልል፣ከዞንና ከጎንደር ከተማ አስተዳደር የመጡ ከፍተኛ የስራ ኃላፊወች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌወች፣ ምሁራንና …
ከወታደር ማሰልጠኛነት ወጥቶ ለብዙ ዓመታት የግብርና ባለሙያዎች መማሪያ የሆነው የወረታ ግብርና ኮሌጅ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሳተላይት ግቢ (satellite campus) አድርጎ እንዲጠቀምበት ግንቦት 11/2013 ዓ.ም የመግባቢያ ሰነድ ተፈርሟል፡፡ የአሰራር መመሪያዎች የተካተቱበትን ሰነድ የፈረሙት የዩኒቨርሲቲያችን ፕሬዚደንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን እና የወረታ ግብርና ኮሌጅ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ የስነ አእምሮ ትም/ክፍል ከህብረተሰብ ጤና ተቋም ጋር በመተባበር በስነ-አእምሮ ጤና ኢፒዲሚዮሎጅ የሶስተኛ ዲግሪ ለመጀመር የውጭ ገምጋሚዎችን ያሳተፈ የስርዓተ ትምህርት ዝግጅት አውደጥናት/ External Curriculum Workshop/ የኮሌጁ አመራሮች፣ ምሁራንና የውጭ ገምጋሚዎች በተገኙበት ግንቦት 5 /2013 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእቅድና መረጃ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የስትራቴጅክ እቅድ ዝግጅት በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከግንቦት 10-13/2013 ዓ.ም በጎንደር ኦሎምፒክ ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ ተሰጠ ፡፡ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ባለፉት 5 ዓመታት በሀገራችን ቀዳሚ ከሚባሉት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንዱ በመሆኑ በትምህርት ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ የጥራት ሽልማት …
ዩኦጂ ቲኬት(UoG Tiket) በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መረጃና ግንኙነት ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ስር በሚገኘው ሶፍትዌር ክፍል ተሰርተው ለአገልግሎት ዝግጁ ከሆኑት የሶፍትዌር/ሲስተም ፕሮጀከረቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ በመሆኑም ሲስተሙን ስኬታማ በሆነ መልኩ አገልግሎት ላይ ለማዋል ያመች ዘንድ ለሚመለከታቸው ሙያተኞች (በዋናነት ለጽሀፊዎች) ዛሬ ግንቦት 10/2013 ዓ.ም …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በፌደራሊዝምና ህገ-መንግስት ሀሳቦች ላይ ግንቦት 9/2013 ዓ.ም በማራኪ አሉምኒየም አዳራሽ ውይይት አካሄዱ፡፡ በውይይቱ የብልጽግና ፣አብን ፣ነፃነትና እኩልነት፣ አዴሀን፣መኢአድ፣እናት እና ህብር ዲሞክራሲ ኢትዮጵያ ፓርቲዎች ተወካዮች ፣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች፣ የዩኒቨርሲቲው ምሁራን፣ ተማሪዎችና የአስተዳደር ሰራተኞች ተሳትፈዋል፡፡ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሰራተኞች ሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር ሸቀጦችን ከሌሎች ሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት በመግዛት ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት በተመጣጣኝ ዋጋ እያቀረበ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ማህበሩ ሰራተኞች ያለባቸውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመቅረፍ እንዲችሉና በስራቸው ላይ ተረጋግተው እንዲሰሩ ለማስቻል የበኩሉን አስተዋጽኦ ሲያበረክት መቆየቱ ይታወሳል፡፡ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሀይል ምርምር ማዕከል (Energy Research Center) በማቋቋም የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡ በማዕከሉ የሚሰሩ ከዘርፉ ጋር የተያያዙ የሳይንሳዊና የዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች እውቀቶችንና ልምዶችን ማስተዋወቅ ዓለማው ያደረገ አውደ-ጥናት ሚያዚያ 29/2013 ዓ.ም በኢንስቲቲዩቱ ዲን ህንጻ የመሰብሰቢያ አዳራሽ አካሂዷል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዲን …
The University of Gondar (UoG), in partnership with the School of Rehabilitation Therapy’s International Centre for the Advancement of Community-Based Rehabilitation (ICACBR) at Queen’s University (Canada) is announcing the opportunity for exceptional faculty leaders from the UoG to complete a …
