ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያና ከአለም አእምራዊ ንብረት ድርጅቶች ጋር በመተባበር በባህላዊ ህክምናና በአእምሯዊ ንብረት አጠባበቅ ዙሪያ ግንቦት 2 እና 3/2013 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ በምክከር መድረኩ ከደቡብ አፍሪካና ከጀኔቫ ሀገራት የተለያዩ ምሁራን በበይነ መረብ ተሳትፈዋል፤ በተጨማሪም ጥሪ የተደረገላቸው የባህል …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የእቅድና መረጃ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የስትራቴጅክ እቅድን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከግንቦት 3-6/2013 ዓ.ም በጎንደር ኦሎምፒክ ሆቴል መሰብሰቢያ አዳራሽ ተሰጥቷል፡፡ ዩኒቨርሲቲያችን የምርምር ዩኒቨርሲቲ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ከእያንዳንዱ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ምን እንደሚጠበቅ በማሳሰብ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቱሪዝም ማኔጅመንት የትምህርት ክፍል ሀገር በቀል እውቀቶችን በመጠቀም አዳዲስ የቱሪዝም መስኮችን የማጎልበትና የመፍጠር ንድፈ ሃሳብን በተመለከተ፣ ሀገር በቀል የስዕል አሳሳል ጥበብን፣ የብራና አዘገጃጀትና አጠቃቀምን እንዲሁም የሸክላ ሥራ ሙያዎችን በተመለከተ ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዲስ ህይወት በጎአድራጎት ማህበር የተለያዩ በአላትን ከአረጋዊንንና አቅመ ደካሞች ጋር በማሳለፍና ነዳያንን በመደገፍ የተለያዩ መልካም ተግባራትን እንደሚያከናውን ይታወቃል፡፡ ስለሆነም የማህበር አባላት ከትንሳኤ አስከ ዳግማይ ትንሳኤ ያለውን ሳምንት በሆስፒታል ያሉ ህሙማንን እና በካለን ብናካፍል በጎአድራጎት ማህበር ያሉ ነዳያንን በመጎብኘት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በቅድመ ምረቃ የህክምናና ጤና ሳይንስ ፕሮግራሞች ሀገር አቀፍ የስርአተ ትምህርት ግምገማ አውደ ጥናት ( National Curriculum Evaluation and Harmonization Workshop For Undergraduate Medicine and health science programs) ሚያዚያ18 …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ በምዕራብ ደምቢያ ወረዳ በጎርጎራ የተቀናጀ የአትክልትና ፍራፍሬ ሰርቶ ማሳያ የተሰሩ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎችን በአርሶ አደሮች የመስክ ቀን ሚያዚያ 16/2013ዓ/ም ለተለያዩ አጋር አካላት አስተዋውቋል፡፡ በዕለቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ዶ/ር ቢኒያም ጨቅሉ፣ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ Ethiopian Renaissance Journal of Social Science and Humanities (ERJSSH) የተሰኘውን የኮሌጁን ጆርናል ሂደት ግምገማ መርሃ- ግብር ሚያዚያ 15/2013ዓ/ም በማራኪ አልሙኒዬም ህንፃ አዳራሽ አካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ምርጥ ተማሪዎች፣ ምርጥ መምህራን፣ የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች፣ ለጆርናሉ አስተዋፅዖ …
Today on the 10th of June 2021 the University of Gondar’s School of Law organized an International Conference that focused on the Grand Ethiopian Renaissance Dam. The conference that catered to international water law, dispute resolution and sovereignty lasted the …
Ethiopian nationals living in Canada have donated 12 kidney dialysis machines worth 13 million birr. Three of them will be donated to Debre Tabor University Hospital. Today, the President of the University of Gondar visited the machines in the presence …
The University of Gondar’s Research and Community Service Vice President’s Office has been conducting a workshop on drafting a new strategic plan/guideline that will create a new spirit for all of its future work. The guideline will incorporate new ways …
