በኮረና ቫይረስ(ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት ከተቋረጠ አሥር ወራት ተቆጥሯል። በአሁኑ ሰዓት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በኩል ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት እንዲጀምሩ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ ትምህርቱን (First day First Class) በይፋ አስጀምሯል። *************************** ሐገራችንን ለማገልገል …
Due to current issues, the education process has been suspended in Ethiopian higher education institutions for about nine months. Yet, the regular teaching learning process is now being established in those institutions since there are promising situations, and the University …
በኮቪድ-19 ምከንያት በሀገሪቱ ከፍተኛ የትም/ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደቱ ተቋርጦ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጅ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ትናንትና ከትናንት ወዲያ ለተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ አድረጎ ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም የመጀመሪያውን መደበኛ የመማር ማስተማር ቀን / Day one Class one /በይፋ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስነ-አዕምሮ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አጠባበቅ ባለሙያዎችን ከሀይማኖት አባቶች ጋር በማቀናጀት በአብዛኛው ለሚከሰቱ የአዕምሮ ህመምና ከኮቪድ-19 ጋር ተያይዞ ለሚከሰቱ የስነ-ልቦና ችግሮች በአዕምሮ ህክምና አገልግሎት ላይ ከህዳር 29-30/2013 ዓ/ም በአምባ ጊዮርጊስ ከተማ በተለያዩ ሁለት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ቤት የነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብአዊ መብት ማእከል ጋር በመተባበር በመሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤ ዙርያ ለትጉህ(ትብብር ለጉዳተኞች ህይወት) ማህበር አባላት ከህዳር30 እስከ ታህሳስ 01/2013ዓ/ም በህግ ትምህርት ቤት ምስለ ችሎት አዳራሽ ስልጠና …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ በደንቢያ ወረዳ ለሚገኙ የወተት አምራች ገበሬዎች፣ነጋዴዎችና የህብረት ስራ ማህበራት ሰራተኞች የወተት እሴት ሰንሰለት ማሻሻልን በተመለከተ በ01/04/2013 ዓ.ም. በቆላድባ ከተማ የአንድ ቀን ስልጠና ሰጥቷል ፡፡ ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ የምርምር ህትመት አስተባባሪ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት በከፍተኛ ተቋማት ሰላማዊ የሆነ የመማር ማስተማር ተግባር እንዲኖር እና ተማሪዎች የመጡበትን ዓላማ አሳክተውና ደህንነታቸው ተጠብቆ ወደ የመጡበት እንዲመለሱ የሚያስችል የአማካሪ ምክር ቤት አቋቁሟል፡፡ ይህ አማካሪ ምክር ቤት ታህሳስ 1/2013ዓ.ም በማራኪ ግቢ …
ደረጃ ዶትኮም ለ 2013 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ቨርቹዋል የስራ አውደ ርዕይ ሲያዘጋጅ መቆየቱ ይታወሳል:: በመሆኑም የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የውጤታማ ትግበራ ክፍል የተማሪዎቸ ስራ ተኮር ማማከርና ፈጠራ ማዕከል በጠየቀው መሰረት …
It could be remembered that the Global COVID-19 Pandemic had cut the 2019/2020 academic year short. With that being said the University has today on 12 December 2020 been able to officially welcome its returning students with all of the …
በዓለማችን እንዲሁም በሀገራችን በተከሰተው የኮረና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝ ምክንያት የ2012 ዓ.ም የሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ትምህርት ተቋርጦ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተቋረጠውን ትምህርት ለማስቀጠል ውድ ልጆቹን በፍቅር ተቀብሎ በእንክብካቤ ለማስተማር በቂ ቅድመ ዝግጅቱ አድርጎ ተማሪዎቹን ዛሬና ነገ (ታህሳስ 3 …
