በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ላለፉት አራትና አምስት አመታት ገደማ በህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ የሶስተኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ አራት ምሁራን የመመረቂያ የምርምር ስራዎቻቸውን በጥቅምትና ህዳር ወራት አቅርበዋል፡፡ አማካሪዎችና ፈታኞችም በአካል በመገኘትና በተለያዩ ሀገራት በመሆን በበይነ መረብ /Virtual/ የመመረቂያ ጥናት አቅራቢዎቹን ተከታትለው ለስኬት አብቅተዋል፡፡ …
“ራሳችንና ሌሎችን ከጫትና ከአደንዛዥ እፆች እየጠበቅን ብሩህ ተስፋ ያለው ትውልድ እንፍጠር” በሚል ርዕስ በወረታ ከተማ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ ግለሰቦች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማህበረሰብ አገልግሎት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ህዳር 17 እና 18/ 2013 ዓ.ም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የስልጠናው አስተባባሪ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማር ባሻገር በጥናትና ምርምር፣ በቴክኖሎጅ ሽግግር፣ አዳዳሲ የሳይንስ ግኝቶችን በመፍጠር የማህበረሰቡን የኑሮ ሁኔታ ማሻሻልን እንደ ዋነኛ ዓላማ በማንገብ በርካታ ስራዎች እየሰራ ይገኛል፡፡ ህብረሰተሰቡ በጤና፣ በትምህርት በግብርናና በመሳሰሉት አዳዲስ የሳይንስ ግኝቶችንና ቴክኖሎጅዎችን ተግባራዊ እንዲያደርግ ከመስራትም ባሻገር እንስሳትን በአግባቡ …
The University of Gondar held discussions on the proposed 2015-2019 strategic plan performance and the 10 year master plan (2020 – 2029 ) in the presence of senior, middle and other leaders, including the President of the University, on November …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከ2008- 2012ዓ/ም በታቀደው ስትራቴጅክ እቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ10ዓመት መሪ ዕቅድ (ከ2013 – 2022) ላይ ህዳር 17/2013 ዓ/ም የዩኒቨርሲቲውን ፕሬዚዳንት ጨምሮ ከፍተኛ፣ መካከለኛ እና ሌሎች አመራሮች በተገኙበት በአልሙኒየም ህንፃ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በፕሮግራሙ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር …
በምርምር ስነ-ምግባር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * * በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኢፒዲሚዮሎጅና ባዮ-ስታትስቲክስ ትም/ክፍል የምርምር ስነምግባርን በተመለከተ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ የስነ አእምሮ ትም/ክፍል ከህብረተሰብ ጤና ተቋም ጋር በመተባበር በስነ-አእምሮ ጤና ኢፒዲሚዮሎጅ የሶስተኛ ዲግሪ ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት ግምገማ አውደጥናት ህዳር 18/2013 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ አካሂዷል፡፡ በአውደ ጥናቱ በስነ-አእምሮ ጤና ኢፒዲሚዮሎጅ የሶስተኛ ዲግሪ ትምህርት ለመክፈት የተዘጋጀው የስርአተ ትምህርት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሴት መምህራን ማህበር አውደ ጥናትና ጉብኝት አካሄደ *************************************** የዩኒቨርሲቲው የሴት መምህራን ማህበር ከተቋቋመ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ሴት መምህራን ከመማር ማስተማር ጎን ለጎን በምርምርና በአዳዲስ የፈጠራ ስራዎች ይበልጥ ተሳትፎ እንዲኖራቸው ለማስቻል በርካታ ስራወችን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም በሳይንስና ከፍተኛ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት ምሁራን በምዕራብና በምስራቅ በለሳ ወረዳዎች ለሚገኙ በመስኖና ተዛማች ስራዎች ለተሰማሩ ባለሙዎች የመስኖ ሀብት ልማትን ማሳደግ የሚያስችል የሶፍት ዌር (software) ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በአርባያና በጉኃላ ከተሞች የተሰጠው ይህ ስልጠና ከጥቅምት 23 እስከ ጥቅምት 29/2013 ዓ.ም ቆይታ የነበረው ሲሆን …
“ራሳችንና ሌሎችን ከጫትና ከአደንዛዥ እፆች እየጠበቅን ብሩህ ተስፋ ያለው ትውልድ እንፍጠር” በሚል ርዕስ በወረታ ከተማ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ለተውጣጡ ግለሰቦች በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የማህበረሰብ አገልግሎት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ህዳር 17 እና 18/ 2013 ዓ.ም ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ የስልጠናው አስተባባሪ …
