New development for all applicants/potential applicants of the fully sponsored Master of Science in Occupational Therapy (MSc_OT) at Queen’s University in Canada through the Mastercard Foundation Scholars Program. Due to the sudden closure of the British Council because of the …
On 19 August 2020 the CBR Program at the University of Gondar, in association with Light for the World, supported people in the community who are living with disabilities and disadvantages. The CBR program, which has been providing special support …
Ethiopian Universities, for the past 5 months, have terminated all of their face-to-face lectures due to the current COVID-19 pandemic. Scores of individuals across the country continue to face the reality that the virus is here to stay and that …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለካለን ብናካፍል የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ነሀሴ 6/2012ዓ/ም 20 ኩንታል ጤፍ እና 17 ካርቶን ፓስታ ድጋፍ አደረገ፡፡ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በርካታ የማህበረሰብ አገልግሎቶች እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን፤ከነዚህም ውስጥ ለአረጋውያን እና ለአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበራት በተከታታይ የሚያደርጋቸው ድጋፎች ተጠቃሽ ናቸው፡፡ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለጯሂት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ምንዱባን በጎ አድራጎት ማህበር ነሐሴ 5/2012ዓ.ም 44 ኩንታል ጤፍና ከዩኒቨርሲቲው መምህራንና ሰራተኞች የተሰበሰበ 14,000 (አስራ አራት ሽ) ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ በዕለቱ የጎንደር የዩኒቨርሲቲው ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ፕ/ር መርሻ ጫኔ፣ የቢዝነስና ልማት ም/ፕሬዚዳንት …
Five of the 11 studies identified by the University of Gondar’s Special Research Task Force set up by the Ministry of Science and Higher Education have been completed and were presented today via a virtual symposium. The symposium, which was …
Since its inception in 2016, the Mastercard Foundation Scholars Program at the University of Gondar, Ethiopia has focused on lifting up talented youth with disabilities and disadvantages. Scholars from all parts of the country, as well as scholars from neighboring …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የ2012 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2013 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫ በተመለከተ ከሃምሌ 30/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆይ ’’ሥልጠናዊ የግምገማ መርሃ- ግብር’’ መካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ ’’ሥልጠናዊ የግምገማ መርሃ- ግብር’’ ፕሬዚዳንቶች፣ ዲኖች፣ም/ዲኖች፣ዳይሬክተሮችና የጽ/ቤት ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በጎንደር …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከመማር ማስተማሩ ጎን ለጎን በሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ የማህበረሰብ አገልግሎት ፣ የምርምር እንዲሁም የቴክኖሎጅ ሽግግር ስራዎቹ ይታወቃል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት በቀረበለት ጥያቄ መሰረት በአድማጮች ፍላጎት እንዲሁም በአማራ ኤፍ ኤም 105.1 ፕሮግራሞች ዙሪያ የዳሰሳ ጥናት በማድረግ ሀምሌ 25/2012 …
ድንበር/ወሰን የሉዐላዊ ሀገር ክልላዊ መስመር ከመሆኑ ባሻገር የአንድ ሀገር ህዝቦች በዜግነት እሚካተቱባትና ያለ ገደብ የሚንቀሳቀሱበት መስመር ነው፤ ድንበር የአንድ ሀገር መንግስት ህዝቡን በኃላፊነት የሚመራበትና የሚያስተዳድርበት ዓለም አቀፍ መስመር መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያና ሱዳን ከ 1600 ኪ.ሜ በላይ የሚጋሩት ወሰን …
