A national workshop aims at strengthening and expanding graduate programs held at Science Amba Hall on August 9-10, 2019, in the University of Gondar. Dr. Asrat Asetedewoyn, the president of the university, officially opened the conference by warm welcoming and …
የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን ለማጠናከር ዓላማ ያደረገ አገር አቀፍ ወርክሾፕ ከ ነሐሴ 3-4/2011 ዓ.ም ድረስ በዩኒቨርሲቲው ሳይንስ አምባ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ በወርክሾፑ ዶ/ር ሳሙኤል ሳህሌ የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ሲያደርጉ፤ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን ወርክሾፑን …
The campaign program, which was arranged for a week by the Midwife Directorate in the College of Medicine and Health Sciences at Gondar University ended up August 8, 2019. This year’s World Breastfeeding Week is campaigned under the slogan entitled …
The office of postgraduate directorate, UoG, has planned to organize a workshop entitled “Strengthening Postgraduate Programs at the University of Gondar, Ethiopia” The workshop will concern and focus on academicians from diverse fields from various honoured institutions who will have …
The University of Gondar, in the last couple of weeks has been on a pace to keep up with Prime Minister Dr. Abyi Ahmed’s green revolution. UoG which is a University with over 45,000 students and numerous staff members is …
ሀምሌ 22/2011 ዓ.ም አረንጓዴ አሻራችን እናሳርፍ የሚለውን አገራዊ አጀንዳ ታሳቢ በማድረግ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ምንዝሮ ቀበሌ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡ በፕሮግራሙ የኢፌድሪ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ የአማራክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ፣ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት …
In an effort to enhance training in the computer and technology field the ICT Directorate at the University of Gondar pledges to educate Gondar’s clever female students. By doing just that the ICT Directorate in partnership with UoG has continued …
The University of Gondar has been able, by its partnership with the Ohio State University, to be apart of a large consortium of higher education institutions around the world. The collaborative work will allow institutions to identify and address the …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት (የበለጡ ት/ቤት) የአጸደ ህጻናት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩና የመሰናዶ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ሀምሌ 6/2011 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተወካይና የዩኒቨርሲቲው የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ፕ/ር መርሻ ጫኔ፣ የዩኒቨርሲቲው …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በየአመቱ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም በሁሉም ግቢዎች ይካሄዳል፡፡ በ2011 ዓ.ም ከወትሮው በተለየ መልኩ ከዩኒቨርሲቲው ግቢዎች በተጨማሪ ከግቢዎቹ ውጭ “አይራ” ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 5 ሄክታር ስፋት ያልው ቦታ ከጎንደር ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤትና ግብርና መምሪያ በመርከብ ሰኔ25/2011 ዓ.ም የችግኝ ተከላ ፕሮግራም …
