PhD in Biostatistics The abilities of biostatisticians make an integral member of a research team to quantify uncertainty and generate sound inferences from data. Writing competitive grants, executing statistical procedures, conducting advanced data analysis, publishing in high profile journals and …
PhD in Epidemiology PhD program focuses on more specific public health interventions, programmatic and advanced methodological issues pertaining to generating, gathering and utilizing public health evidence. Epidemiology and public health professional graduates can be effectively involved in the training of …
Department of Epidemiology and Biostatistics Department of Epidemiology and Biostatistics is closely involved in the educational program, support the mission of the College of Medicine and Health Sciences, University of Gondar to provide research resources, training, and collaboration opportunities for …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በባዮሎጅ ትምህርት ክፍል ከደንቢያና ጭልጋ ወረዳዎች ለተውጣጡ ስራ ፈላጊ ወጣቶች የሀር ትል በማርባት የሀር ክር ምርትን ለማግኘትና ለማሳደግ የሚያሰችል ስልጠና በማራኪ ግቢ በሚገኘው የቤተ-ሙከራ ክፍል ሰኔ 14/2008 ዓ.ም ሰልጠና ተሰጠ፡፡ የስልጠናው ፕሮጀክቱ አዘጋጅና አቅራቢ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካል ጉዳት ጥናት እና አገልግሎት መስጫ ማእከል ከECDD ጋር በመተባበር በትምህርታቸው የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ 5ወንድና 2 ሴት በድምሩ ለ7 ተመራቂ የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ሰኔ 7/2008 ዓ.ም የአልባሳት ሽልማት ሰጠ፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካል ጉዳት ጥናት እና አገልግሎት መስጫ ማእከል …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በአለም ዓቀፍ ደረጃ ለ3ኛ ጊዜ የሚከበረዉን የፊስቱላ ቀን “ፊስቱላ በእኛ ትዉልድ ይብቃ” በሚል መሪ ቃል መንግስታዊና መንግስታዊና ካለሆኑ ድርጅቶች የመጡ ሀላፊዎችና ተወካዮች በተገኙበት በጎንደር ሪፈራል ሆሰፒታል ግንቦት 15/2008 ዓ.ም በተለያዩ ዘግጅቶች ተከበረ፡፡ ዶ/ር ሲሳይ ይፍሩ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህክምናና …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የምክክር መድረክ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ዘርፍ ከአጋር አካላት ጋር ግንቦት 06/2008 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ ውይይት አካሄደ፡፡ ዶ/ር ደሳለኝ መንገሻ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት በውይይቱ ላይ ከክልል፣ ከሰሜን ጎንደር ዞን አና ከጎንደር ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የመጡ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ባዘጋጀው የምክክር መድረክ በጤናው ዘርፍ ከአጋር አካላት ጋር ግንቦት 05/2008 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ ውይይት ተካሄደ፡፡ ዶ/ር ታከለ ታደሰ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት በውይይቱ ላይ ከጎንደር ከተማ አስተዳደር ጤና መምሪያ፣ ከሰሜን ጎንደር ዞን ጤና መምሪያ፣ እና ከክልል ጤና …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ4ኛ እና የ5ኛ አመት የህክምና ተማሪዎች በመጀመሪያዉ ዙር ከየካቲት 12 እስከ መጋቢት 27/2008 ዓ.ም በሁለተኛዉ ዙር ከሚዚያ 7 እስከ ከግንቦት 27/2008 ዓ.ም ድረስ በነበረዉ የመስክ የቡድን ስልጠና መርሀ ግብር በአዘዞ፣ በጎንደር-ቀበሌ 18፣ በቆላድባ፣ በዳባት፣ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ህክምና ፋካሊቲ ለጎንደር ዙሪያ ወረዳ ከ5 ቀበሌ ለተወጣጡ 45 አርሶ አደሮችና 12 ሙያተኞች ስለ እናት ንብ አረባብ ዘዴ ግንቦት 20/2008 ዓ.ም በማክሰኝት ከተማ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዳራሽ ሽልጠና ተሰጠ፡፡ እረዳት ፕሮፌሰ አቶ ማለደ ብሃኑ የህክምና ፋካሊቲ መምህርና …
