የጎንደር ዩኒቨርሲቲ እንስሳት ህክምናና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራን ከምዕራብ በለሳ እና ከኪንፋዝ በገላ ወረዳዎች ለተመረጡ አርብቶ-አደሮች ስለዘመናዊ የፍየል እርባታ ዘዴዎችና እርባታውን ለማዘመን የሚያስችሉ ስልቶች በሚል ርዕሰ ጉዳይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በአርባያ ከተማ ታህሳስ 10 እና 11 ሰጥተዋል፡፡ ስልጠናው የተዘጋጀው ላለፉት ሁለት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት በጎንደር ከተማ አስተዳደር ለሚሰሩ የጤና ባለሙያዎችና ለሌሎች ባለድርሻ አካላት በቅድመ-ፅንሰት ጥንቃቄ / Preconception care/ ዙሪያ ታህሳስ 9 እና 10/2013 ዓ.ም በህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ሲ.ቢ.አር አዳራሽ ስልጠና ሰጠ፡፡ በዚህ የተግባርና የንድፈ ሀሳብ ስልጠና በጎንደር ከተማ አስተዳደር የሚሰሩ የሚድዋይፈሪ ባለሙያዎች፣የጤና …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስነ-ትምህርት ኮሌጅ የልዩ ፍላጎት እና አካቶ ትምህርት ክፍል በጎንደር ዙሪያ ወረዳ በማክሰኝት ከተማ ለመምህራን፣ ለትምህርት አመራር፣ ለወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ሰራተኞች እና ለወላጅ መምህራን ህብረት ከታህሳስ 8 – 10 /2013 ዓ.ም የሚቆይ ስልጠና መሰጠት ጀመረ፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የስነ-ትምህርት ኮሌጅ …
በዚህ አመት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለሚሰሩት የመስክ የቡድን የተግባር ስልጠና ፕሮግራም ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም በኮሌጁ አዳራሽ የቅድመ ተግባር ስልጠና/ኦረንቴሽን/ ተሰጠ፡፡ በመድረኩ ተማሪዎችን በተግባር ስልጠና ቆይታቸው ሊያግዙ የሚችሉ በርካታ ገለጻዎች በተለያዩ ምሁራን የተሰጡ ሲሆን በዋናነትም የመስክ …
የምረቃ እና በቀጣይ ዙር የሚገቡ ተማሪዎች መግቢያ ጊዚያት እንዲገለጹ በተደጋጋሚ እየተጠየቁ ይገኛል። በዚህ መሠረት፦ ፨ በ2012 የትምሕርት ዘመን መመረቅ የነበረባቸው ተማሪዎች የመመረቂያ ቀን ጥር 15/2013ዓ.ም እንዲሆን፣ ፨ በመጀመሪያ ዙር ያልገቡ ተማሪዎች መግቢያ ጊዚያት ጥር 18 እና 19/2013ዓ.ም፣ ፨ በቀጣይ ዙር …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሚያከናውናቸው በትምህርት፣ በምርምር፣ በቴክኖሎጅ ስራዎችና በመሳሰሉ ተግባራት ፕሮጀክቶችን ነድፈው በአጋርነት የሚሰሩ በርካታ የሀገር ውስጥና የሀገር ውጪ ግለሰቦችና ድርጅቶች እንዳሉ ሁሉ፣ በተቋሙ የሚሰሩ ተጨባጭ ስራዎችን በውል በመገንዘብ ለዩኒቨርሲቲው የተለያዩ ድጋፎችን የሚያደርጉ ድርጅቶችና ግለሰቦችም ቀላል የማይባሉ ናቸው፡፡ ለዩኒቨርሲቲው ድጋፍ ከሚያደርጉ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካል ጉዳተኞች ጥናትና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በአካል ጉዳታቸው ምክንያት ወደ ትምህርት ቤት ለመሄድ ለተቸገሩ – የእንቅስቃሴ ችግር ላለባቸው የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤት ተማሪዎች የዊልቸር (የመንቀሻ ወንብር) እና የክራንች (የድጋፍ በትር) ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የአካል ጉዳት ጥናትና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት …
የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚደንት ሆኖ ለመስራት መስፈርቱን የምታሟሉ፣ ብቃትና ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ *************** የእጩ መልማይ እና ምርጫ ኮሚቴ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 05/2013 ዓ.ም
በኮረና ቫይረስ(ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት ከተቋረጠ አሥር ወራት ተቆጥሯል። በአሁኑ ሰዓት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በኩል ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት እንዲጀምሩ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ ትምህርቱን (First day First Class) በይፋ አስጀምሯል። *************************** ሐገራችንን ለማገልገል …
በኮቪድ-19 ምከንያት በሀገሪቱ ከፍተኛ የትም/ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደቱ ተቋርጦ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጅ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ትናንትና ከትናንት ወዲያ ለተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ አድረጎ ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም የመጀመሪያውን መደበኛ የመማር ማስተማር ቀን / Day one Class one /በይፋ …
