የጎንደር የኒቨርሲቲ የታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትም/ክፍል ከማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ ማህበረሰብ አገ/ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር መተባባር ለቅርስ ጥበቃ ባለድርሻ አካላት የካቲት 28ና 29/2012 ዓ.ም በግብርናና ገጠርት ራንስፎርሜሽ ኮሌጅ አዳራሽ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ በአለምአቀፋዊና ሀገር አቀፋዊ የቅርስ ህጎችና የቅርሶች አስተዳደር ላይ ትኩረት ባደረገው …
በዕለቱ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር አስማማው አጥናፉ እንደገለፁት “ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ ቀጣይ ስልጠናዎች ለመምህራን ፣ለጤና ባለሙያዎችና ለድህረ ምረቃ ተማሪዎች ለመስጠት መታቀዱን አስታውሰዋል፡፡ በመክፈቻ ንግግር ስልጠናውን ያስጀመሩት የዩኒቨርሲቲያችን የምርምርና ህትመት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር ዘውዱ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአድዋ የድል በዓልን በየአመቱ ያከብራል፡፡ በመሆኑም በዚህ ዓመት የተከበረውን 124ኛውን የአድዋ የድል በዓል የካቲት 25/2012 ዓ.ም በሳይንስ አምባ አዳራሽ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት አክብሯል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን፣ ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ የጎንደር አባት አርበኞች አባላት፣ መምህራንና …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎች ዘንድ የ ‘ሰላሙ ዩኒቨርሲቲ’ የሚል ስያሜ ካገኘ በርካታ ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ከአጋር አካላት ጋር በጋራ በመስራት ይህንኑ ስያሜ ለማስቀጠል መቻሉን በተለያየ መልኩ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በመሆኑም የዩኒቨርሲው ተማሪዎች የሰላምን ፋይዳ ይበልጥ መረዳት እንዲችሉና እርስ-በእርሳቸው በመከባበርና በመቻቻል ዓለማቸውን አሳክተው …
በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደቻሳ ጉርሙ በተገኙበት የዩኒቨርሲቲዎች የሕዝብ ግንኙነት አሰራር ምን ይመስላል በሚል ከየካቲት 21 እስከ 22/2012 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ባዘጋጀው ውይይት ላይ የዩኒቨርሲቲያችን የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ልምዱን እንዲያካፍል የተጋበዘ ሲሆን የቅንጅት …
ዩኒቨርሲቲያችን ከሀገር አቀፍ አልፎ በአለምአቀፍ ደረጃ እንዲታወቅ ካደረጉት ሁኔታዊች መካከል የጸሀፊዎች አስተዋጽኦ ጉልህ ድርሻ አለው፡፡ በተለይም ባለጉዳይን በማስተናገድ ረገድ የጸሀፊዎች ሚና ወሳኝ ነው፡፡ አንድ ደንበኛ የጉዳዩ መፈጸም ብቻ ሳይሆን የሚስተናገድበት መንገድ በውስጡ ትልቅ ስሜት የመፍጠር ኃይል አለው፡፡ ከዚህም ባለፈ ጸሀፊዎች …
የማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ-ሰብ ኮሌጅ የሥነ-ዜጋ እና ሥነ-ምግባር ትምህርት ክፍል ለባለድርሻ አካላት እና ለድርጊቱ ሰለባ ለሆኑ ግለሰቦች በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ምንነት፣ መንስኤዎች እንዲሁም የሚያስከትለውን የሰብአዊ እና ስነልቦናዊ ቀውስ የሚያስገነዝብ ስልጠና ዛሬ የካቲት 20/2012 ዓ.ም በጠዳ ግቢ እየሰጠ ነው። የጎንደር ዩኒቨርሲቲ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስነ-ትምህርት ኮሌጅ ለ2ኛ ደ/ት/ቤት አይ.ሲ.ቲ መምህራን የ”ጃውስ ሶፍት ዌር” የንድፈ-ሀሳብና የተግባር ስልጠና ከየካቲት 18/2012 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት በደባርቅ ማዕከል እየሰጠ ይገኛል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ስነ-ትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ የትምህርት ተደራሽነትና ጥራትን ለማሻሻል በርካታ የማህበረሰብ አገልግሎት ተግባራትን እየሰራ …
