ዮኒቨርሲቲያችን በጎንደርና አካባቢው ለሚገኙ (በነጻነት ተጋድሎ ምክንያት በፖለቲካ እስር ቤቶች ለቆዩ፣ ከስራ ተፈናቅለው ለነበሩና ጉዳት ለደረሰባቸው) የህብረተሰብ ክፍሎች ስልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝ በተደጋጋሚ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በሥራ ፈጠራ ጥበብና ተያያዥ ነጥቦች ትኩረት ያደረገው ይህ የ2ኛ ዙር ተመሳሳይ ስልጣና ዛሬ ጥር 4/2012 ዓ.ም …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ያዘጋጀው በሴት የመንግስትት ሰራተኞች በሥራ ቦታ ላይ የሚደርሰውን ጥቃት እንዴት መከላከል ይቻላል በሚል መሪ ሀሳብ ከታህሳስ 30/2012 እስከ ጥር 01/2012 የቆየ ስልጠና በዳባት ወረዳ ተሰጥቷል። በስልጠናው በጎንድር ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስና ስነ_ሰብእ ኮሌጅ የኢትዮጵያ ተሃድሶ መጽሔት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ቢሮ በጎንደርና አካባቢው ለሚገኙ በነጻነት ተጋድሎ ምክንያት በፖለቲካ እስር ቤቶች ለቆዩ፣ ከስራ ተፈናቅለው ለነበሩና ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች፣ በአይነቱ ለየት ያለ ስልጠና በማዘጋጀት፣ የመጀሪያ ዙር ማጠናቀቁን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ከታህሳስ 30 እስከ ጥር 4/2012 ዓ.ም የሚቆይ …
በዩኒቨርሲቲያችን በተከሰተው አለመረጋጋት የመማር ማስተማር ሂደቱ ሲቆራረጥ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት በዩኒቨርሲቲው ሰላም እንዲሰፍን፣ ዩኒቨርሲቲው ሲሰራቸው ከቆየው ሰፊ ተግባራት በተጨማሪ ከፌደራል መንግስት የተላኩ ልዑካን በዩኒቨርሲቲያችን ውስጥ ከሚገኙ ተማሪዎች፣ መምህራን፣ የጤና ባለሙያዎች፣ የአስተዳደር ሰራተኞች፣ የፀጥታ አካላት እንዲሁም ከከተማው ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ ድህረ-ምረቃ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ወርሃዊ ሴሚናር አካሄደ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበራዊ ሳይንስና ስነ-ሰብዕ ኮሌጅ ድህረ-ምረቃ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ታህሳስ 24/2012ዓ/ም ወርሃዊ ሴሚናር በማራኪ ግቢ አልሙኒዬም ህንፃ አዳራሽ አካሄደ፡፡ ሴሚናሩ የተካሄደው በድህረ-ምረቃ ጥናትና ምርምር ዙሪያ ሲሆን፣ ከድህረ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ቢሮ በምዕራብ፣ በማዕከላዊና በሰሜን ጎንደር ዞኖች ለሚገኙ በነጻነት ተጋድሎ ምክንያት በፖለቲካ እስር ቤቶች ለቆዩ፣ ከስራ ተፈናቅለው ለነበሩና ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በአይነቱ ለየት ያለ ስልጠና እየሰጠ እንደሚገኝ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ ስልጠናዉ ከታህሳስ 15-21/2012 ዓ.ም ድረስ በጎንደር …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ዘላቂ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማስፈን ዓላማ ያደረገ ውይይት ታህሳስ 20/2012 ዓ.ም ሀይሌ ሪዞርት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ተካሄደ፡፡ በውይይቱ የጎንደር ከተማ ታዋቂ ግለሰቦች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣የጎንደር ከተማ ሰላም እና ልማት ሸንጎ አባላት፣ ወጣቶች እንዲሁም የተለያዩ ማህበራት ሀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ …
ውይይቱ በኪነጥበብ ዘርፍ በተለይም ‘የአዝማሪ ሚና ትናንት፣ ዛሬና ነገ’ በሚል ርዕስ ትኩረት ያደረገ ነው። ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲና ሰላም ኢትዮጵያ ፕሮግራሙን በጋራ አዘጋጅተውታል። የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አነጋግረኝ ጋሻው፣ የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ም/ኃላፊ አቶ እድሪስ አብዱ፣ ከተለያዩ …
የግብርና እና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ የጓሮ አትክልት አመራረት እና አመጋገብ ከጎንደር ዙሪያ እና ከጎንደር ከተማ ለተመረጡ 40 ለሚሆኑ የልማት ጣቢያ ሰራተኞች፣ የግብርና ባለሙያዎች፣ አርሶ አደሮች እና የመጀመሪያ ደረጃ ርዕሰ – መምህራን ስልጠናው በቀን 18/04/2012 ዓ.ም በሌጁ አዳራሽ ተሰጥቷል። የኮሌጅ ም/ዲን …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ ተጠናክረው እየቀጠሉ ይገኛሉ፡፡ በምዕራብ፣ በማዕከላዊና በሰሜን ጎንደር ዞኖች ለሚገኙ በፖለቲካ እስር ቤቶች፣ በነጻነት ትግልና ተያያዥ ሁኔታዎች ጉዳት ለደረሰባቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በአይነቱ ለየት ያለ ስልጠና በዩኒቨርሲቲው የህግ ት/ት ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ …
