ማስታወቂያ ለትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለ2008 ዓ.ም. ት/ት ዘመን በማታው (በኤክስቴሽን ) ፕሮግራም በሚከተሉት የትምህርት መስኮች ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለ2008 ዓ.ም. ት/ት ዘመን በማታው (በኤክስቴሽን ) ፕሮግራም በሚከተሉት የትምህርት መስኮች ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
|
1. ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከሰኞ እስከ ዓርብ ዘወትር ከ11፡00-1፡00
2. ቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ቅዳሜና እሁድ
3. ተፈጥሮ እና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ ቅዳሜና እሁድ
4. ማህበራዊ ሳይንስ እና ስነ ሰብዕ ኮሌጅ ቅዳሜና እሁድ
|
5. ቴክኖሎጅ ፋኩልቲ ቅዳሜና እሁድ
6. ግብርና እና ገጠር ትራንስፎርሜሽን ኮሌጅ ቅዳሜና እሁድ
7. ስነ-ትምህርት ትምህርት ቤት ቅዳሜና እሁድ
8. ህግ ትም/ት ቤት /Law School/ ቅዳሜና እሁድ
|
ማሳሰቢያ
-
መመዝገቢያ ቀንና ቦታ፡
ከነሃሴ 18 ቀን 2007 ዓ.ም. እስከ መስከረም 14 ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ በየኮሌጆች ወይም ፋኩልቲዎች ወይም ት/ቤቶች ረዳት ሬጂስትራር ይካሄዳል፡፡
-
ስለ መግቢያ ፈተና በውስጥ ማስታወቂያ የሚገለጽ ይሆናል፤
-
የመግቢያ መስፈርት፡ በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈርት መሰረት ይሆናል፤
-
የሚሰጡት ኮርሶች፤ ክሬዲት ሰዓትና የቆይታ ጊዜውን በትምህርት ክፍሎቹ የሚለጠፍላችሁ ይሆናል፤
-
ለበለጠ መረጃ፡
-
ማራኪ ግቢ 058 811 9267
-
ቴዎድሮስ ግቢ 058 811 92 65 ወይም 058 812 90 25
የተከታታይ እና ርቀት ትምህርት ፕሮግራሞች ዳይሬክቶሬት
-

