Boundaries are not only the regional boundaries of a sovereign state, but also the means by which the people of a country are included in their citizenship and move freely. It is well known that the borders of a country …
ድንበር/ወሰን የሉዐላዊ ሀገር ክልላዊ መስመር ከመሆኑ ባሻገር የአንድ ሀገር ህዝቦች በዜግነት እሚካተቱባትና ያለ ገደብ እሚንቀሳቀሱበት መስመር ነው፤ ድንበር የአንድ ሀገር መንግስት ህዝቡን በኃላፊነት የሚመራበትና የሚያስተዳድርበት ዓለም አቀፍ መስመር መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያና ሱዳን ከ 1600 ኪ.ሜ በላይ የሚጋሩት ወሰን …
ኦዲት ተደራጊ፡-……….. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኦዲት የተደረገዉ የበጀት ዓመት ……….2011 ኦዲት አድራጊዉ መ/ቤት………………የዋና ኦዲተር መ/ቤት 2013 FTA NEW Audit REPORT (Click to Download PDF)
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለሕዝብ ይፋ የተደረገ የበጀት መረጃ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለ 15 ዓመታት የተፈቀደ በጀት መረጃ የጎንደር_ዩኒቨርሲቲ_የ2013_የበጀት_መረጃ_ለFTA_የተዘጋጀ (Click Link to Download PDF)
በ2012 የበጀት ዓመት ማጠቃለያ ለሕዝብ ይፋ የተደረገ የፋይናንስ መረጃ አባሪ 1.፡- በ2013 የበጀት ዓመት ለጎንደር ዩኒቨርሲቲ የተመደበ መደበኛ በጀት እና የ6 ወራት ወጪ መረጃ የሪፖርቱ ጊዜ፡- ከሐምሌ 1 ቀን 2012 ዓ.ም – ታህሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም 2013_ፋናንሻል_ተጠያቂነት_እና_ግልጽነት_ሪፖርት (Click …
ኦዲት ተደራጊ፡-……….. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኦዲት የተደረገዉ የበጀት ዓመት ……….2013 ኦዲት አድራጊዉ መ/ቤት……… የዉስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት /ገንዘብ ሚ/ር/ 2013 FTA NEW Internal Audit REPORT (Click and Download PDF)
The Scholars Program at the University of Gondar is in its 4th year and is well on its way to transform Africa’s next generation of talented youth into transformative leaders. The Program, which plans to give 450 talented youth with disabilities …
The forum was attended by the President of the Amhara National Regional State, Mr. Agew Teshager, the Minister of the Ministry of Health, Her Excellency Dr. Leah Tadesse, the President of the University of Gondar, Dr. Asrat Atsedeweyn, other Amhara …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ ሁለት የማስተርስ ዲግሪ ፕሮግራሞች ማለትም በጥምር ደን ግብርና እና በተቀናጀ የተፋስስ አያያዝ (MSc in Agroforestry and MSc in Integrated Watershed Management) ፣ በ3ኛ ዲግሪ ደግሞ በግብርና ምጣኔ ሀብት (PHD in Agricultural Economy)ፕሮግራሞችን ለመክፈት ታህሳስ …
በመድረኩ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘው ተሻገር፣ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ሊያ ታደሰ፣ የጎንድር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይንን ጨምሮ ሌሎች የአማራ ክልል ዩኒቨርሲቲ አመራሮች፣ የዞንና የወረዳ የጤና ተቋማት መሪዎችና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተዋል። በዚህ የንቅናቄ …
