የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሚያከናውናቸው በትምህርት፣ በምርምር፣ በቴክኖሎጅ ስራዎችና በመሳሰሉ ተግባራት ፕሮጀክቶችን ነድፈው በአጋርነት የሚሰሩ በርካታ የሀገር ውስጥና የሀገር ውጪ ግለሰቦችና ድርጅቶች እንዳሉ ሁሉ፣ በተቋሙ የሚሰሩ ተጨባጭ ስራዎችን በውል በመገንዘብ ለዩኒቨርሲቲው የተለያዩ ድጋፎችን የሚያደርጉ ድርጅቶችና ግለሰቦችም ቀላል የማይባሉ ናቸው፡፡ ለዩኒቨርሲቲው ድጋፍ ከሚያደርጉ …
Information ==== ፨ Students who were supposed to graduate in the 2020 academic year will have their graduation date January 23, 2021; ፨ Admission for all students who did not come during the first round is January 26 and 27, …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአካል ጉዳተኞች ጥናትና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት በአካል ጉዳታቸው ምክንያት ወደ ትምህርት ቤት ለመሄድ ለተቸገሩ – የእንቅስቃሴ ችግር ላለባቸው የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ት/ት ቤት ተማሪዎች የዊልቸር (የመንቀሻ ወንብር) እና የክራንች (የድጋፍ በትር) ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የአካል ጉዳት ጥናትና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት …
የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚደንት ሆኖ ለመስራት መስፈርቱን የምታሟሉ፣ ብቃትና ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች እንድትወዳደሩ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ *************** የእጩ መልማይ እና ምርጫ ኮሚቴ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 05/2013 ዓ.ም
It has been ten months since UoG stopped its regular teaching because of the outbreak of Corona virus (COVID-19). In accordance with the mandate given by the Ministry of Science and Higher Education, the University of Gondar has officially began …
በኮረና ቫይረስ(ኮቪድ-19) ወረርሽኝ ምክንያት ትምህርት ከተቋረጠ አሥር ወራት ተቆጥሯል። በአሁኑ ሰዓት በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በኩል ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት እንዲጀምሩ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ ትምህርቱን (First day First Class) በይፋ አስጀምሯል። *************************** ሐገራችንን ለማገልገል …
Due to current issues, the education process has been suspended in Ethiopian higher education institutions for about nine months. Yet, the regular teaching learning process is now being established in those institutions since there are promising situations, and the University …
በኮቪድ-19 ምከንያት በሀገሪቱ ከፍተኛ የትም/ተቋማት የመማር ማስተማር ሂደቱ ተቋርጦ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጅ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ትናንትና ከትናንት ወዲያ ለተመራቂ ተማሪዎች ጥሪ አድረጎ ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም የመጀመሪያውን መደበኛ የመማር ማስተማር ቀን / Day one Class one /በይፋ …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስነ-አዕምሮ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ የጤና አጠባበቅ ባለሙያዎችን ከሀይማኖት አባቶች ጋር በማቀናጀት በአብዛኛው ለሚከሰቱ የአዕምሮ ህመምና ከኮቪድ-19 ጋር ተያይዞ ለሚከሰቱ የስነ-ልቦና ችግሮች በአዕምሮ ህክምና አገልግሎት ላይ ከህዳር 29-30/2013 ዓ/ም በአምባ ጊዮርጊስ ከተማ በተለያዩ ሁለት …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ቤት የነፃ የህግ ድጋፍ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብአዊ መብት ማእከል ጋር በመተባበር በመሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች ግንዛቤ ዙርያ ለትጉህ(ትብብር ለጉዳተኞች ህይወት) ማህበር አባላት ከህዳር30 እስከ ታህሳስ 01/2013ዓ/ም በህግ ትምህርት ቤት ምስለ ችሎት አዳራሽ ስልጠና …
