የግብርናው ኢኮኖሚ እንደ ሌሎች የኢኮኖሚ ዘርፎች ሁሉ ለሀገር እድገት የጀርባ አጥንት በመሆኑ ትኩረት ተሰጥቶበት ሊሰራ እንደሚገባ በተደጋጋሚ ይገለጻል፡፡ ይህ በርካታ ዘመናትን ያስቆጠረው ግብርና ከሰማኒያ በመቶ በላይ ለሆነው የሀገራችን የህብረተሰብ ክፍል ዋነኛ የገቢ ምንጭ ቢሆንም በዘመናዊ ሳይንስና መሳሪያ በመታገዘ በኩል ውስንነቶች …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የህግ ምሁራን በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በጣቁሳ ወረዳ ለሚገኙ የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤት ዳኞችና አስተዳዳሪዎች የስራ ላይ አቅም ማጎልበቻ ስልጠና ከህዳር 25– 26/2013 ዓ.ም በደልጊ ከተማ ሰጥተዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ሰሎሞን ፋንታው፣ የዩኒቨርሲቶው የህግ ት/ት ቤት ተ/ዲን …
በያዝነው የትም/ዘመን ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ተግባራዊ ለማድረግ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ የተማሪ አደረጃጀቶች ጋር ህዳር 26/2013 ዓ.ም ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አጸደወይንን ጨምሮ ሌሎች የዩኒቨርሲቲው ተባባሪ ዲኖች፣የጥበቃና ደህንነት ኃላፊዎች፣ የተማሪዎች ህብረት እና የሰላም ፎረም አባላት ተሳትፈዋል፡፡ …
A delegation led by the Minister of Health of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, Dr. Leah Tadesse, visited the University of Gondar Comprehensive Specialized Hospital. In addition to Dr. Leah Tadesse, State Minister for Peace, Ms. Frealem Shebabaw, State …
በኢፌዲሪ የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ክብርት ዶክተር ሊያ ታደሰ የተመራ የልዑካን ቡድን በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እየተከናወኑ ያሉ ወቅታዊ ተግባራትን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ከክብርት ዶክተር ሊያ ታደሰ በተጨማሪ የሰላም ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ ክብርት ወ/ሮ ፍሬዓለም ሽባባው፣ የጤና ሚንስቴር ሚንስትር ዲኤታ ዶር …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ህ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ በአጠቃላይ የሬጅስትራር ህጎችና የተማሪ ዲሲፕሊን በተመለከተ ለአዲስ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ህዳር 25/2013 ዓ.ም ተሰጠ፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናው የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮች ፣ የትም/ ክፍል ኃላፊዎችና በርካታ አዲስ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲው የምርምር ተቋም መባሉን የጠቀሱት በጎንደር …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2013 ዓ.ም ባወጣው የምርመር፣ የማህበርሰብ አገልግሎትና የቴክኖሎጅ ሽግግር ጥሪ ተወዳድረው ላሸነፉ የፕሮጀክቶች ዋና ተመራማሪዎች (PIs/ Principal Investigators) ስለ በጀት አጠቃቀምና ግዥ አፈጻጸም ስልጠና ተሰጠ፡፡ ስልጠናው የተጠሰጠው ህዳር 22፣ 2013 ዓ.ም በማራኪ ግቢ አልሙኒየም ህንጻ ሲሆን የየኒቨርሲቲው የምርምርና የማህበረሰብ …
