በኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ምክንያት የተቋረጠውን የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና የገፅ ለገፅ ትምህርት ለማስቀጠል እንዲቻል በተቋማቱ በርካታ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወሳል። ለዚህም እንዲያግዝ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ወቅት የገፅ ለገፅ ትምህርትን …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት የቢሮ ማሽኖች የጥገና ሥልጠና ጥቅምት 13 እና 14 /2013 ዓ.ም በቴክኖሎጅ ኢንስትቲዩት ወርክሾፕ ተሰጥቷል፡፡ በስልጠናው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ፕ/ር መርሻ ጫኔ የተሰጠውን ሥልጠና በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በዩኒቨርሲቲያችን ለበርካታ ዓመታት …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት የቴክኖሎጂ ሽግግር ፕሮጀክት አካል የሆኑ 16 የምርምር ውጤቶች መኖራቸውን ከዚህ በፊት መዘገባችን ይታወሳል፡፡የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዚዳንት የሆኑት ፕ/ር መርሻ ጫኔ ዩኒቨርሲቲው ካገኛቸው የቴክኖሎጂ ሽግግር ሥራዎች መካከል አንዱ የሆነው ከንክኪ ነፃ የሆነ የእጅ መታጠቢያ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የጠፈጥሮና ቀመር ሳይንሰ ኮሌጅ የስታቲስቲክስ ትምህርት ክፍል ለ3 ተከታታይ ቀናት የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ስልጠናውን የሰጡት በስታትስቲክስ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር አራጋው እሸቴና ጓኞቻቸው ሲሆኑ፣ የስልጠናው ዋና ዓላማ የመሰናዶ ትምህርት ቤት መምህራንን አቅም …
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ምርጥ ዓለም ዓቀፋዊ ዩኒቨርሲቲ (Best Global University) ምድብ ውስጥ ተካተተ፡፡ከ30 ዓመት በላይ የአሜሪካ ዩኒቨርስቲዎችን ደረጃ በማውጣት የሚታወቀው “usnews & world report” በቅርቡ በ81 ሐገራት በጀመረው የትምህርት ተቋማት ጀረጃ አሰጣጥ መሠረት ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከምርጥ 1500ዎቹ ውስጥ ተካቷል፡፡ ደረጃውም ከዓለም …
The Country Director of KOFIH (Korean Foundation for International Health) Mr. Donghyung Kang visited the University of Gondar on 22 October 2020. The individual who represents a large Biomedical Engineering organization from South Korea reiterated his commitment to strengthening his …
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ በማስተማር፣ በምርምርና በማህበረሰብ አገልግሎት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ሦስት ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ።ዩኒቨርሲቲው ትናንት ባደረገው ስብሰባ ለዶ/ር ታደሰ አወቀ፣ ለዶ/ር የማታው ወንዴ እና ለዶ/ር አሰግድ ደምሴ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን ለኢዜአ …
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ ስር በሚገኙ የበለሳ፣ የጎርጎራ፣ የዳባትና የሽንታ ምርምር ጣቢያዎች ላይ የምርምር፣ የማህበረሰብ አገልግሎት፣ የዘር ብዜትና የቴክኖሎጅ ሽግግር ስራዎች በስፋት እየተሰራባቸው ይገኛል፡፡ከምርምር ቦታዎቹ አንዱ በሆነው በበለሳ ምርምር ጣቢያ ውጤት የታየባቸው የተለያዩ ምርጥ ዘሮች ወደ አካባቢው አርሶ …
ዩኒቨርሲቲያችን የበረሃ አንበጣ ለተከሰተባቸው የአማራ ክልል ዞኖች አንድ ሚሊዬን ብር ድጋፍ መወሰኑን ማሳወቃችን ይታወሳል፡፡በመሆኑም የሰብል መሰብሰቢያ ቁሳቁሶችና ፀረ ተህዋስያን ኬሚካል መርጫ መሳሪያ ገዝቶ በትናንትናው ዕለት ርክክብ ፈፅሟል፡፡ የድጋፍ ርክክቡን የፈፀሙት የጎንደር ዩኒቨርሲቲን በመወከል የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር መርሻ …
It is known that the Ministry of Science and Higher Education has sent a team to assess the status of universities in the fight against COVID-19. The evaluation and monitoring team came to our university and evaluated our readiness on …
